ዶ/ር ሪያክ ማቻር አዲሱ የአውሮፓውያን 2016 ዓ.ም. ለደቡብ ሱዳን የሰላም ዓመት ይሆናል በማለት ለሃገሪቱ ህዝብ ሃሳባቸውን ገልጸዋል።
በሳምንታዊ ንግግራቸው ላይ የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚደንት ባራክ ኦባማ፣ በጠበንጃ የሚፈጸም ሁከት ወረርሺኝ ለመቆጣጠር ዳር ያላደርስነው ስራ አለ በማለት ቅሬታቸውን ገለጹ።
የኢትዮጵያ መንግሥት በእሥር ላይ የሚገኙትን ጋዜጠኞችን እና ሃሳብን በመግለፅ ነፃነታቸው በመጠቀማቸው ምክንያት የታሠሩትን ሌሎች ሰዎች በሙሉ እንዲፈታ፤ ፀረ-ሽብር አዋጁንም የተቃውሞ ድምፅ ማፈኛ አድርጎ ከመጠቀም እንዲቆጠብ ዩናይትድ ስቴትስ አሳሰበች።
የቡርኪና ፋሶው ሳሊፍ ዲያሎ(Salif Diallo) የቀድሞ አጋርና ባለፈው የሃገሪቱ ብሄራዊ ምርጫ ጊዜ ተቃዋሚ ነበሩ። በዚህ ወር ደግሞ የብሄራዊ ሸንጎ ሊቀመንበር እንዲሁኑ ተመርጠዋል።
የቱርክ የጦር ሓይሎች ከኢራቅ በአስቸኩዋይ መውጣት አለባቸው በማለት የኢራቅ ጠቅላይ ሚኒስትር ጥሪ አቅርበዋል።
በህዝባዊ የበዓል ዝግጅቶች ላይ ጥቃት ሊደርስ ይችላል የሚል ዛቻ ባስከተለው ስጋት በዓለም ዙሪያ በሚገኙ ከተሞች በአውሮፓውያን አዲስ ዓመት ክብረ በዓል ጥብቅ የጸጥታ ጥበቃ እየተካሄደ ነው።
ምርቻውን ብዙዎች በበሀገሪቱ በክርስቲያኖችና ሙስሊሞች መካከል ለሶስት ዓመት ገደማ የቀጠለውን ብጥብጥ ያከትመዋል የሚል ተስፋ ጥለውበታል።
በሚቀጥለው ወር በሚከፈተው የቡሩንዲ የሰላም ድርድር ሳይካፈሉ በሚቀሩ የሀገሪቱ ተቀናቃኝ የፖለቲካ ቡድኖች ላይ ማዕቀብ እጥላለሁ ሲል የአፍሪካ ህብረት ኣስጠነቀቀ።
የቤልጅም አቃብያን ህግ፣ የብራስልስ ከተማ ፖሊሶች በዚህ የዓውዳመት ወቅት ጥቃት ሊያደርሱ በማሴር የተጠረጠሩ ሰዎችን እንደተያዙ ገልጸዋል።
“ሞሱልን ነጻ ልናወጣ መምጣታችን ነው።" የኢራቅ ጠቅላይ ሚኒስትር አል አባዲ
የኢራቅ ወታደራዊ ባለስልጣናት ራማዲ ከተማን ከእስልምና መንግስት ተዋጊዎች ነጻ አውጥተን የሀገሪቱ ብሄራዊ ሰንደቅ አላማ በከተማዋ በዋናው የመንግሥት ህንጻ ላይ አውለብልበናል ሲሉ አስታወቁ።
ኬንያ ውስጥ ማንዴራ ወረዳ በአንድ መኪና ላይ የመንግስቱ ጦር ሰራዊት ወታደሮች ዛሬ ሰኞ ተኩስ ከፍተው ሁለት ሰዎች ገድለው ሌሎች ሶስት ሰዎች አቆሰሉ።
የደቡብ ሱዳን መንግሥት ለረጅም ጊዜ ሲጠበቅ የቆየውንና የመጀመሪያዎቹ አባላቱ ዛሬ ጁባ የሚገቡትን የአማጽያኑን ቀዳሚ ቡድን ለመቀበል በዝግጅት ላይ መሆኑን አስታወቀ ።
የዩናይትድ ስቴትስ የመከላከያ ሚኒስትር አሽ ካርተር የእስልምና መንግሥት ነኝ የሚለው ጽንፈኛ ቡድን ላይ የሚካሄደው ውጊያ ስለሚስፋፋበት የኩርዶች መሪዎችን ለማነጋገር ወደ ሰሜን ኢራቅ ተጉዘዋል።
"በጅምላ ይገድላል በጅምላ በባርነት ይይዛል ይሄ በጅምላ ማጥፋት ጂኖሳይድ መፈረጅ አለበት" የሃያ ንድ አመትዋ ናዲያ ሙራድ ባሲ ጣሃ።
የሩስያ ፕሬዚደንት ቪላዲሚር ፑቲን በመጪው ፕሬዚደንታዊ ምርጫ አሸናፊው ማንም ቢሆን ከዩናይትድ ስቴትስ ጋር የተሻለ ግንኙነት ለመፍጠር እፈልጋለሁ ሲሉ ተናገሩ።
ጠበቃ ፑ ዢኪያንግ የቻይናን ኮሙኒስት ፓርቲና ፖሊሲዎቹን ነቅፎ በማህበራዊ መገናኛ ላይ በማውጣቱ እስከስምንት ዓመት የሚደርስ እስራት ሊፈረድበት ይችላል።
ተጨማሪ ይጫኑ