ማቻር የሚመለሱባትን ጊዜ ያስታወቁት ባለፈው ነኃሴ ወር የተፈረመው ውል መተግበርን ለሚቆጣጠሩት ባለስልጣኖች በላኩት ደብዳቤ ነው።
የህገ-ወጥ አበራታች መድሀኒትን በመመርመር ረገድ አይኤኤኤፍ (IAAF) “ወሳኝ ደረጃ ላይ” ካስቀመጣቸው አምስት ሀገሮች አንዷ ኢትዮጵያ ናት ተብሏል። ሌሎቹ ኬንያ፣ ሞሮኮ፣ ዩክሬይንና ቤላሩስ ናቸው።
በወታደራዊ ስልጠና ላይ የነበሩ ወጣቶች በወታደራዊ መኪኖች ተጭነው ያልፉ በነበረበት ወቅት አንዳንዶቹ ዘለው ለማምለጥ ሲሞክሩ የጸጥታ ሃይሎች ተኩስ እንደከፈቱባቸው ምንጮች ለአሜሪካ ድምጽ ሬድዮ ጠቁመዋል።
ውጊያው የተከፈተው የሀገሪቱ ፕረዚዳንት ዴኒስ ሳስዋ ንጉዌሶ በአጨቃጫቂ ምርጫ ለሶስተኛ ጊዜ ካሸነፉ ባኋላ ነው።
የዩናይትድ ስቴትስ አራት የሕዝብ እንደራሴዎች ለሃገሪቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጃን ኬሪ በጋራ ደብዳቤ ፅፈው ኢትዮጵያ ኦሮምያ ክልል ውስጥ ስለተፈጠረው ሁኔታ በዘጠና ቀናት ውስጥ ዝርዝር ማብራራያ እንዲሰጧቸው ጠይቀዋል።
በጉጂ ዞን በጎሮ ዶላ ወረዳ ሰሬንሳርና በምሥራቅ ሃረርጌ ዶባ ወረዳ በምሥችፍራ ከተሞች በዛሬው ዕለት የተቃውሞ ሰላማዊ ሰልፎች መካሄዳቸው ተዘገበ።
የቴነሲው ሬፓብሊካን፣ የሰነት ውጪ ኮሚቴ ሊቀ-መንበር ቦብ ኮርከር በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ከቪኦኤ ጋር ቃለ-ምልልስ አድርገዋል።
ዛሬ በዓለማችን ከ 20 ሚሊዮን በላይ የዚህ ሰዎችን በሕገ-ወጥ መንገድ ከሃገር ሃገር ማስተላለፍ ወይም ዘመናዊ ባርነት ሰለባዎች አሉ ይልና የቪኦኤ ርዕሰ አንቀጽ ሃተታውን ይቀጥላል።
ኢራን አሥራቸው የቆየች አራት አሜሪካዊያንን መልቀቋን የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
ቡርኪና ፋሶ ዋና ከተማ ዋጋዱጉ ውስጥ በውጭ ዜጎች በሚዘወተር “ስፕለንዲድ” በሚባል ሆቴል ላይ ታጣቂዎች ተኩስ ከፈቱ፡፡
የተቃዋሚ ፓርቲ መሪዎችን እየያዙ የማሠር እርምጃዎች በኦሮሚያ የቀረቡ ተገቢ የፖለቲካ ብሶቶችን በምክክር ለመፍታት በሚያስችሉ መንገዶች ላይ ከባድ ተፅዕኖ ይኖራቸዋል።
የአልሸባብ ደጋፊዎች እንደሆኑ የሚታመን ጠብመንጃ አንጋቢዎች ባለፈው ሰኞ ከማንዴራ ወደ ናይሮቢ ያመራ የነበር የሕዝብ ማመላለሻ አውቶቡስ ማገታቸው ሙስሊም እና ክርስቲያን ተሣፋሪዎችን ለመለያየት ጥረት ማድረጋቸው ተዘግቧል።
የኤርትራ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስትያን አራተኛው ፓትሪያርክ አቡነ ዲዮስቆሮስ ከረዥም ጊዜ ህመም በኋላ ዛሬ ማረፋቸው ታውቋል።
ለጋዜጠኞች መብት የቆመው ዓለም አቀፍ ድርጅት (CPJ) እንዳመለከተው፤ እንደ አውሮፓውያን የዘመን አቆጣጠር በ2014 ዓ.ም. ብቻ በዓለም ዙሪያ ከስልሳ በላይ ጋዜጠኞች ተገድለዋል። ንግግርን የመግለፅ ነፃነት አደጋ ላይ ይገኛል፣ "ጋዜጠኞች ዛሬም የጥቃት ዒላማ ናቸው" ሲል፤ ይንደረደራል፤ የዕለቱ ርዕሰ አንቀጽ።
ገንዘቤ ዲባባ የዓመቱ የዓለም ምርጥ አትሌት ተባለች
የሮማው ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት አቡነ ፍራንሲስ የናይሮቢ ጉብኝታቸውን ያጠቃለሉት አንድ የተጎሣቆለ አነስተኛ ገቢ ያላቸው ሰዎች መኖሪያ ሠፈር ተመልክተው ነው።
ከ120 በላይ ሰው የተገደለበትን የትናንቱን የፓሪስ ጥቃት የሃገሪቱ ፕሬዚዳንት ፍራንሷ ኦሎንድ “የጦርነት አድራጎት ነው ሲሉ ጠርተውታል፡፡
ቡሩንዲያዊያን ወደ ፀብ ከሚወስዱ መንገዶች እንዲቆጠቡና ሰላም ለማውረድ እንዲመክሩ የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ አሳሰቡ፡፡
የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ የቻይናውን አቻቸውን ቺ ዪንፒንግን በቤተመንግሥታቸው ተቀብለው ያስተናግዳሉ፡፡
ተጨማሪ ይጫኑ