በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ከሰነቱ የውጪ ኮሚቴ ሊቀ-መንበር ቦብ ኮርከር ጋር የተካሄደ ቃለ-ምልልስ


የቴነሲው ሬፓብሊካን፣ የሰነት ውጪ ኮሚቴ ሊቀ-መንበር ቦብ ኮርከር በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ከቪኦኤ ጋር ቃለ-ምልልስ አድርገዋል።

በዩናይትስ ስቴትስ የመወሰኛው ምክር ቤት የውጪ ግንኙነት ኮሚቴ ሊቀ-መንበር የቴነሲው ሬፓብሊካን ቦብ ኮርከር (Bob Corker) በልዩ ልዩ የዓለማችን ጉዳዮችና ይልቁንም ወቅታዊ በሆነው በፀረ-አይሲስ እንቅስቃሴ ላይ፣ ከቪኦኤው ማይክል በውማን (Michael Bowman) ጋራ ተወያይተዋል።
ሴናተር ኮርከር (Corker) መልስ ከሰጡባቸው ነጥቦች መካከል የሦርያው ቀውስ፣ ሰሜን ኮርያ ላይ የተጣለው ማዕቀብ፣ ከኢራን ጋር የተደረገው የኑክሊየር ጦር መሣርያ ስንምምነትና የፀረ-አይሲል እንቅስቃሴ ጥቂቶቹ ናቸው።
አዲሱ አበበ ሰፋ ያለ ዝርዝር አጠናቅሮ አቅርቧል። ከድምጽ ፋይሉ ያምድጡ።
ከሰነቱ የውጪ ኮሚቴ ሊቀ-መንበር ቦብ ኮርከር ጋር የተካሄደ ቃለ-ምልልስ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:00 0:00

በተጨማሪም ከዚህ በታች ያለውን ቪድዮ በመጫን ሙሉውን የቪድዮ ቃለ-ምልልስ ይመልከቱ።

ከሰነቱ የውጪ ኮሚቴ ሊቀ-መንበር ቦብ ኮርከር ጋር የተካሄደ ቃለ-ምልልስ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:18 0:00
XS
SM
MD
LG