የኬኒያ የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ሁከተኝነት፣ ጽንፈኝነትና ተጋላጭነትን በሚመለከት ናይሮቢ ላይ ውይይት ይዘዋል፡፡
የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚደንት ባራክ ኦባማ ለሃያ አንድ ሰዎች ፕሬዚደንታዊ የነፃነት ሜዳልያ ሸለሙ።
በቀድሞ የግብጽ ፕሬዚዳንት በሙሀመድ ሞርሲ ላይ ተወስኖባቸው የነበረውን የዕድሜ ይፍታህ ፍርድ የሀገሪቱ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት ዛሬ ቀልብሶታል።
የጅማ ዩኒቨርስቲ ኪቶ ፉርዲሳ ግቢ ትናንት ማታ ከአምስት ሰዓት እስከ ሠባት ሰዓት ሰልፍ ያደረጉት ተማሪዎች አስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ሥራ ላይ ከዋለ ወዲህ የፀጥታ ኃይሎች ሌሊት ሌሊት እየገቡ ተማሪዎች ይወስዳሉ፡፡
በዩናይትድ ስቴትስ ምክር ቤት ያለፉት ጥቂት ቀናት በተመራጩ ፕሬዚዳንት የሽግግር አካሄድ ላይ ትኩረት ባደረጉ እንቅስቃሴዎች የተመሉ ሆነው አልፈዋል።
ዩናይትድ ስቴትስ ሁሉን አቀፍ የሆነ የተፈጥሮ አካባቢ ጥበቃ ድጋፍ መርኃግብር አውጥታ ከአፍሪካ ሃገሮች ጋር ስትሠራ ቆይታለች፡፡
የኬንያ መንግሥት ግዙፉን የዳዳብ የስደተኞች ካምፕ ለመዝጋት ያደረገውን ውሣኔ በይደር ይዞታል።
በተለያዩ የአሜሪካ ጋዜጦችና የቴሌቭዥን ጣቢያዎች በሥራችባቸው ብዙ ዓመታት በጥልቅ እና ቀጥተኛ ዘገባዎቹዋ የምትታወቀው ጋዜጠኛ ግዌን አይፊል የሙያ ባልደረቦች “የሥራችን ጥራት መለኪያ የወርቅ ሚዛናችን” ይሉዋታል፡፡
የመን አፍሪካውያን ፍልሠተኞችን በማስወጣት ላይ መሆንዋን ዓለምአቀፍ የፍልሠት ድርጅት/IOM/ ገለፀ፡፡
ሂላሪ ክሊንተን በምርጫው መሸነፋቸውን አንዳንዶች በሴቶች እኩልነት ከበሬታ ትግል “ፌምኒዝም” ላይ የደረሰ ሽንፈት እንደሆነ አድርገው አይተውታል።
የዓለም መሪዎች ማክሰኞ በተጠናቀቀው የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ዶናልድ ትራምፕ በተመረጡበት አስገራሚ ድል አስተያየታቸውን እየሰጡ ናቸው።
የዩናይትድ ስቴትስ ምርጫ ከነገ ውዲያ ማክሰኞ ይካሄዳል፤ የዲሞክራቲክ ፓርቲው ፕሬዚዳንታዊ ዕጩ ሂላሪ ክሊንተንና ሪፐብሊካኑ ተፎካካሪያቸው ዶናልድ ትራምፕ ማንን እንደሚመርጡ እስካሁን ያልወሰኑ መራጮችን “እኔ እሻላችኋለሁ” ብለው ለማሳመን እና ደጋፊዎቻቸውንም ማክሰኞ ወጥተው ድምፅ እንዲሰጡ ለመቀስቀስ ዛሬም በተለያየ አካባቢዎች እየተዘዋወሩ ናቸው፡፡
በመቶዎች የተቆጠሩ የፈረንሣይ ፖሊሶች ዋና ከተማ ፓሪስ ሰሜን ምሥራቅ ቀበሌ ውስጥ የሚገኝ ግዙፍ የሆነ የፍልሰተኞች ካምፕ ዛሬ ማፈራረስ ጀምረዋል።
የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ የፊታችን ማክሰኞ ይካሄዳል።
አሜሪካኖች አዲሱን ወይም አዲሷን ፕሬዝዳንታቸውን በሚቀጥለው ሳምንት ማክሰኞ ይመርጣሉ። በዩናይትድ ስቴትስ የምጣኔ ሃብትና የውጭ ፖሊሲ ጉዳዮች ትልቅ ቦታ ቢኖራቸውም የህዝብ አስተያየት መለኪያዎች እንደሚጠቁሙት ለሁለቱ እጩ ተወዳዳሪዎች ለዲሞክራቷ ሒላሪ ክሊንተንና ለሪፐብሊካኑ ዶናልድ ትራምፕ መራጮች ድምፃቸውን የሚሰጡት በተወዳዳሪዎቹ የግል ባህሪ ላይ ተመስርተው ነው። ከበታች ያለውን የድምፅ ምልክት በመጫን ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ።
ኤርትራ ውስጥ የሚደርሱ የሰብዓዊ መብት ጥሰቶችን የሚመረምረው በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሚደገፈው ኮሚሽን በዚያች ሃገር መሪዎች ተፈጽመዋል የሚባሉ ወንጀሎችን የሚመረምር ፍርድ ቤት ወይም ልዩ ችሎት እንዲመሰረት ጥሪ በማቅረብ ላይ ነው።
ቡሩንዲ ከዓለምአፍ ወንጀል ፍርድ ቤት አባልነት ልትወጣ ማቀዷን ለተባበሩት መንግሥታት ድርጅት በይፋ አስታውቃለች።
ከአፍሪካ ቀንድ ሀገሮች በጦርነት ወደምትታመሰው የመን የሚሰደዱት ሰዎች ቁጥር እየጨመረ መጥቷል፤ አብላጫውን ቁጥር የያዙት ኢትዮጵያውያንና ሶማሊያውያን መሆናቸው ተገልጿል፡፡
ፈረንሣይ ሰሜናዊ ግዛት ካሌይ የሚገኘውን የስደተኛ መጠለያ መንደር ማፍረስ ጀምራለች።
ካሌ ከምትባለው የፈረንሳይ ሰሜናዊ ወደብ አቅራቢያ ከሚገኘውና “The Jungle” ወይም “ጫካው” ተብሎ በሚታወቀው መጠለያ ካምፕ እጅግ በከበደ ጉስቁልና የሚኖሩት ስደተኞች ያላቸውን የግል ዕቃቸውን ይዘው በተዘጋጁ ኦቶቡሶች ተወስደዋል።
ተጨማሪ ይጫኑ