ዋሽንግተን ዲሲ —
US election 2016
በዩናይትድ ስቴትስ የምጣኔ ሃብትና የውጭ ፖሊሲ ጉዳዮች ትልቅ ቦታ ቢኖራቸውም የህዝብ አስተያየት መለኪያዎች እንደሚጠቁሙት ለሁለቱ እጩ ተወዳዳሪዎች ለዲሞክራቷ ሒላሪ ክሊንተንና ለሪፐብሊካኑ ዶናልድ ትራምፕ መራጮች ድምፃቸውን የሚሰጡት በተወዳዳሪዎቹ የግል ባህሪ ላይ ተመስርተው ነው።
ከበታች ያለውን የድምፅ ምልክት በመጫን ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ።
-
ቆንጂት ታየ