በአሁኑ ወቅት ዋነኛው የኢትዮጵያ የደኅንነት ሥጋት የብሄር ፖለቲካ መሆኑን የኢትዮጵያ መንግሥት አስታወቀ፡፡
“ዘመም ያለችውን ሃገሬን ማቅናት እንጂ ከዚያ የተለየ ሸፍጥም ሆነ ተግባር የለኝም” ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ አስታውቀዋል።
ዐብይ አህመድ የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነው በፓርላማ ቃለ-መሃላ የፈፀሙት በነገው ዕለት መጋቢት 24/2010 ዓ.ም. ነበር።
“ነፍስ ካወኩበት ጊዜ ጀምሮ ኢትዮጵያውያንና ኢትዮጵያን የሚጎዳ ሥራ ሆን ብዬ ሰርቼ አላውቅም” ሲሉ ጠ/ሚኒስትር ዐብይ አህመድ ተናግረዋል፡፡
በአለፈው አንድ ዓመት ፖለቲካችን ከተራ ነገር እስከ ከፍተኛው ድረስ ለውጥ አምጥቷል ሲሉ ጠ/ሚኒስትር ዐብይ አህመድ ተናግረዋል፡፡
የኢትዮጵያ መንግሥት “በትክክል እየተጓዘ ነው” ብለዋል በኢትዮጵያ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ቋሚ ተጠሪ ኤይነስ ቹማ። ስኬታማ እንዲሆንም ድጋፍ እንደሚያስፈልገው አሳስበዋል።
በኢትዮጵያ እየተካሄደ ላለው ለውጥ መሳካት ምሁራን የበኩላቸውን እንዲያደርጉ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ጥሪ አቀረቡ፡፡
"የገመድ ፅንፎችን ይዘው የቆሙ ሁለት ኃያላን በሚያደርጉት ጉተታ ኢትየጵያና ኢትዮጵያዊነት አደገኛ ውጥረት ውስጥ ገብተዋል” ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ አስታውቀዋል።
ኅብረተሰቡ “ከሃሰት ዜናና ከጥላቻ ንግግሮች እንዲቆጠብ” ሲል የኢፌደሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ፅሕፈት ቤት አሳስቧል።
ሰሞኑን የአሜሪካ ኤምባሲ ለዜጎቹ ያወጣው የደኅንነት ሥጋት ማስታወቂያ፣ በተለያዩ መንገዶች መተርጎም እንደማይገባው ቃል አቀባዩ ኒኮላስ ባርኔት አስገንዝበዋል።
ከአዲስ አበባ ተነስቶ ወደ ኬንያ-ናይሮቢ በረራ ላይ እንዳለ ከወደቀው የኢትዮጵያ አየር መንገድ አይሮፕላን ተሣፋሪዎች በህይወት የተረፈ አለመኖሩ ተገልጿል። የአሜሪካ ኤምባሲ ኀዘኑን ገልጿል።
ከ50 ኪሎ ሜትር በላይ ርዝመት ያለውና 29 ቢሊዮን ብር ወጭ የሚደረግበት የአዲስ አበባ የወንዝ ዳር ዳርቻ ፕሮጀክት ዛሬ ይፋ ተደርጓል፡፡
32ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባዔ በአዲስ አበባ ተካሄደ።
በያዝነው ሳምንት መጀመሪያ የአገሪቱ ሕግ ሆኖ የጸደቀውን የአስተዳደር ወሰንና የማንነት ጉዳዮች ኮምሽን አዋጅ ጨምሮ በተለይ በአማራና በትግራይ ክልሎች መካከል ከድንበር ጋር ተያይዘው በተነሱትና በሥፋትም እያከራከሩ ባሉ ሕግ-ነክ ጭብጦች ዙሪያ ትኩረት ያደርጋል።
የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባዔ በአዲስ አበባ ከነገ ጀምሮ ይካሄዳል፡፡
የአስተዳደር ወሰንና የማንነት ጉዳዮች ኮሚሽን እንደዚሁም የዕርቀ ሰላም ኮሚሽንን በማቋቋም እና የአባለቱን ሹመት በማፅደቅ ሂደት በፓርላማው የታየው ድጋፍና ተቀውሞ የዛሬውን የኢህአዴግ ውስጣዊ ሁኔታ በግልፅ ያሳየ ነው ይላል ቀጣዩ ዘገባ፡፡
የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ በአካሄደው ስብሰባ በጠ/ሚኒስትር ዐብይ አሕመድ የቀረቡትን የአስተዳደር ወሰንና የማንነት ጉዳዮች ኮሚሽን፣ እንደዚሁም የዕርቅ ሰላም ኮሚሽን አባላት ሹመት አፅድቋል፡፡
ሕገ መንግሥቱን ጨምሮ የተለያዩ ህጎች እንዴት መሻሻል እንዳለባቸው የሚቀርቡ የመፍትሄ ሃሳቦች እንዲበረታቱ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈጉባዔ ታገሰ ጫፎ አሳስበዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አሕመድ ዛሬ ፓርላማ ቀርበው የሰጡት ማብራሪያ ላይ፣ የሰማያዊ ፓርቲ ሊቀመንበር አቶ የሺዋስ አሰፋ ግምገማቸውን ለቪኦኤ አካፍለዋል።
ወንጀለኛ በይፋ ሲንቀሳቀስ እያየ ለሕግ ያላቀረበ ግለሰብም ሆነ ቡድን በህግ እንደሚጠየቅ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አሕመድ አስታውቀዋል።
ተጨማሪ ይጫኑ