በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ጠ/ሚ ዐብይ ገለልተኛው የፕራይቬታይዜሽን አማካሪ ም/ቤት ጋራ ተወያዩ


ዓለማቀፉ ማኅበረሰብ የሀገሪቱን ወቅታዊ ሁኔታ አስመልክቶ ያለው ግምገማ በአንዳንድ የሀገሪቱ ተንታኞችና ፖለቲከኞች ከሚንፀባረቀው የተለየ መሆኑን ጠ/ሚ ዐብይ አህመድ ተናገሩ።

በሀገሪቱ ያለው አለመረጋጋትም አንዳንድ የኢትዬጵያ ፖለቲከኞች በሚያስቡት ደረጃ አለመሆኑን ነው ጠ ሚኒስትሩ ያብራሩት።

ጠ/ሚ ዛሬ ከወራት በፊት ያቋቋሙት ገለልተኛው የፕራይቬታይዜሽን አማካሪ ምክር ቤት ጋራ ተወያይተዋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያዳምጡ።

ጠ/ሚ ዐብይ ገለልተኛው የፕራይቬታይዜሽን አማካሪ ም/ቤት ጋራ ተወያዩ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:51 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG