በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የጠ/ሚ ዐብይ አንደኛ ዓመት


ፎቶ ፋይል:- ጠ/ሚ ዐብይ አህመድ
ፎቶ ፋይል:- ጠ/ሚ ዐብይ አህመድ

ዐብይ አህመድ የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነው በፓርላማ ቃለ-መሃላ የፈፀሙት በነገው ዕለት መጋቢት 24/2010 ዓ.ም. ነበር።

ከጊዜው አጭርነት አንፃር ሲታይ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ቃል ከገቧቸው ነገሮች አብዛኞቹን አሳክተዋል የሚሉ ተንታኞችና ምሁራን “ያለፈው አንድ ዓመት በኢትዮጵያ ተስፋና እፎይታ የታየበት ነው” ሲሉ ለቪኦኤ ተናግረዋል።።

አንደኛ ዓመቱን አስመልክቶ እየተካሄዱ ያሉ ዝግጅቶች የተገኙ ውጤቶችንና ሥራዎችን መለስ ብሎ ለመመልከት እንደሚያስችሉ የጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት ላሜሪካ ድምጽ ገልጿል።

ያሜሪካ ድምፅ ይህን አንድ ዓመት ከሚቃኝባቸው ዘገባዎች አንዱ ቀጥሎ ይቀርባል።

ለተጨማሪ ዘገባ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የጠ/ሚ ዐብይ አንደኛ ዓመት
please wait

No media source currently available

0:00 0:13:07 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG