በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ጠ/ሚ ዐብይ ወደ ሥልጣን የመጡበት 1ኛ ዓመት


Gumanitar yordam olgan mahalliy aholi. Xarkov, Ukraina.<br />
&nbsp;
Gumanitar yordam olgan mahalliy aholi. Xarkov, Ukraina.<br /> &nbsp;

በኢትዮጵያ እየተካሄደ ላለው ለውጥ መሳካት ምሁራን የበኩላቸውን እንዲያደርጉ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ጥሪ አቀረቡ፡፡

ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ጉዟችን በስሜት ሳይሆን በዕውቀት እንዲመራ ማስቻል አለባችሁ ብለዋል።

ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ እና ጠ/ሚ ዐብይ አህመድ
ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ እና ጠ/ሚ ዐብይ አህመድ

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ ወደ ሥልጣን የመጡበትን አንደኛ ዓመት መነሻ ያደረገ የፓናል ውይይት በሸራተን አዲስ ተጀምሯል፡፡

የተገኙትን ውጤቶችን የዘረዘሩ ፅሁፍ አቅራቢዎችና ተሣታፊዎች ይህ መድረክ ራሱ የዛሬ ዓመት የሚቻል አልነበረም ብለዋል፡፡

ለተጨማሪ ዘገባ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

ጠ/ሚ ዐብይ ወደ ሥልጣን የመጡበት 1ኛ ዓመት
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:11 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG