በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

"የኢትዮጵያ የደኅንነት ሥጋት የብሄር ፖለቲካ ነው"የኢትዮጵያ መንግሥት


በአሁኑ ወቅት ዋነኛው የኢትዮጵያ የደኅንነት ሥጋት የብሄር ፖለቲካ መሆኑን የኢትዮጵያ መንግሥት አስታወቀ፡፡

የጠ/ሚኒስትር ዐብይ አህመድ ብሄራዊ የደኅንነት አማካሪ ሚኒስትር ተመስገን ጡሩነህ እንዳሉት ሁኔታው ሰፊ ርብርብና ፖለቲካዊ መፍትሄ የሚጠይቅ ነው፡፡

የብሄራዊ ደኅንነት አማካሪው ዛሬ በጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት የሰጡትን መግለጫ ተከታትለናል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

"የኢትዮጵያ የደኅንነት ሥጋት የብሄር ፖለቲካ ነው"የኢትዮጵያ መንግሥት
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:02 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG