በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኢህአዴግ መግለጫ

ኢትዮጵያ ውስጥ እየተካሄደ ያለው ለውጥ “ሕዝባዊ መሠረት እንዳይዝ፣ ከተቻለም እንዲቀለበስ የሚጥሩ ኃይሎች የተቀናጀ እንቅስቃሴ እያካሄዱ ናቸው” ሲል የኢሕአዴግ ምክር ቤት አስታውቋል።

“ፅንፈኛ ብሄርተኛነት፣ ሥርዓተ-አልበኝነትና የህግ የበላይነትን አለማክበር የአገራዊ አንድነታችን ችግሮች ናቸው” ብሏል ምክር ቤቱ ዛሬ ባወጣው መግለጫ።

“ለውጥን ማስቀጠልና ማስፋት ለምርጫ የሚቀርብ ሳይሆን የአገር ህልውና ጉዳይ ነው”ም ብሏል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያዳምጡ።

የኢህአዴግ መግለጫ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:32 0:00

  • 16x9 Image

    እስክንድር ፍሬው

This item is part of

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG