በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአሜሪካ ኤምባሲ ለዜጎቹ ያወጣው የደኅንነት ሥጋት ማስታወቂያ


የአሜሪካ ኤምባሲ ቃል አቀባይ ኒኮላስ ባርኔት
የአሜሪካ ኤምባሲ ቃል አቀባይ ኒኮላስ ባርኔት

ሰሞኑን የአሜሪካ ኤምባሲ ለዜጎቹ ያወጣው የደኅንነት ሥጋት ማስታወቂያ፣ በተለያዩ መንገዶች መተርጎም እንደማይገባው ቃል አቀባዩ ኒኮላስ ባርኔት አስገንዝበዋል።

ማሳሰቢያ በትላንትናው ዕለት እንደገና ተሻሽሎ የአሜሪካ ኤምባሲ ሠራተኞች ወደ አውሮፕላን ማረፊያው መጓዝ እንደሚችሉ ተገልፆ እንደነበርም አስታውቀዋል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

የአሜሪካ ኤምባሲ ለዜጎቹ ያወጣው የደኅንነት ሥጋት ማስታወቂያ
please wait

No media source currently available

0:00 0:01:46 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG