በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የጠ/ሚኒስትር ዐብይ አህመድ መግለጫ


ጠ/ሚኒስትር ዐብይ አህመድ
ጠ/ሚኒስትር ዐብይ አህመድ

በአለፈው አንድ ዓመት ፖለቲካችን ከተራ ነገር እስከ ከፍተኛው ድረስ ለውጥ አምጥቷል ሲሉ ጠ/ሚኒስትር ዐብይ አህመድ ተናግረዋል፡፡

ጠ/ሚኒስትሩ ዛሬ ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ ከእውነተ የራቁ ያሏቸውን የማኅበራዊ ድረ ገፆች መረጃዎች ተችተዋል፡፡

በኦዴፓና በአዴፓ መካከል ልዩነት አለመኖሩን ጠ/ሚኒስትሩ ጠቅሰዋል፡፡

አዲስ አበባን በተመለከተ በተለይ ከፓርቲያቸው ኦዴፓ አንፃር የሚሰራጩ መረጃዎችን አጣጥለዋል፡፡

የኦሮሚያ ክልል ፕሬዚዳንት ለማ መገርሳ ሰጥተውት የነበረው አስተያየት በተሳሳተ መንገድ መተርጎሙንም ነው ጠ/ሚኒስትሩ ያብራሩት፡፡

ለተጨማሪ ዘገባ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የጠ/ሚኒስትር ዐብይ አህመድ መግለጫ
please wait

No media source currently available

0:00 0:09:26 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG