በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ጠ/ሚ ዐብይ ለጋዜጠኞች የሰጡት መግለጫ


ጠ/ሚኒስትር ዐብይ አህመድ
ጠ/ሚኒስትር ዐብይ አህመድ

“ነፍስ ካወኩበት ጊዜ ጀምሮ ኢትዮጵያውያንና ኢትዮጵያን የሚጎዳ ሥራ ሆን ብዬ ሰርቼ አላውቅም” ሲሉ ጠ/ሚኒስትር ዐብይ አህመድ ተናግረዋል፡፡

“ምንም የሚያሳፍር ነገር አልፈፀምኩም” ብለዋል - ጠ/ሚኒስትሩ በብሄራዊ የመረጃ መረብ ደኅንነት ኤጄንሲ ካገለገሉበት ጊዜ ጋር በተያያዘ የተነሳ ጥያቄ ሲመልሱ፡፡

በአንድ ዓመት የሥልጣን ጊዜያቸው “አልሰራሁትም” ብለው የሚቆጫቸው ነገር እንዳለ ተጠይቀውም፤ በርካታ ተግባራትን ማከናወናቸውን አስታውሰዋል፡፡

ለተጨማሪ ዘገባ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

ጠ/ሚ ዐብይ ለጋዜጠኞች የሰጡት መግለጫ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:45 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG