በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባዔ በአዲስ አበባ

አቶ ንጉሡ ጥላሁን
አቶ ንጉሡ ጥላሁን

የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባዔ በአዲስ አበባ ከነገ ጀምሮ ይካሄዳል፡፡

የኢትዮጵያ ጠ/ሚኒስትር ዐብይ አሕመድ ወደ ከፍተኛው ኃላፊነት ከመጡ የመጀመሪያቸው የሆነውን የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባዔ ከነገ ጀምሮ በአዲስ አበባ ያስተናግዳሉ፡፡

የኢትዮጵያው መሪ አጋጣሚውን የሕብረቱ አባልና መሥራችና መቀመጫ በሆነችው ሀገር እየተካሄደ ስላለው ለውጥ ለማብራራት እንደሚጠቀሙበት የጠ/ሚኒስትር የፕሬስ ኃላፊ ንጉሡ ጥላሁን ተናግረዋል፡፡

ጉባዔው ስለኢትዮጵያ ለውጥ ሂደት፣ ስኬትና ፈተናዎች ለማስገንዘብ መልካም ዕድል ነው ሲሉ ነው ያብራሩት፡፡

የጠ/ሚኒስትር ጽ/ቤት የፕሬስ ኃላፊ (ፕሬስ ሴክሬታሪ) የሆኑትን አቶ ንጉሡ ጥላሁንን አነጋግረናቸዋል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባዔ በአዲስ አበባ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:29 0:00

  • 16x9 Image

    እስክንድር ፍሬው

This item is part of

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG