የችግሩ ዋና መንስኤም የመልካም አስተዳደር እጦት ነዉ ብለዋል የኮሚተዉ አባላት።
ሌላዉ የመከላከያ ምሥክር አቶ አንዳርጋቸዉ ጽጌም እንዲቀርቡ ትእዛዝ እንደሚሰጥ ገልጾ፣ ፍርድ ቤቱ ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል።
የኮሚቴው አባላት በትላንትናው እለት ፖሊስ በወሰደው እርምጃ ለሰዓታት በቁጥጥር ስር ውለው ቆይተዋል።
የሮኬፌለር በጎ አድራጎት ድርጅት የምግብ ምርት ብክነትና ጥፋትን በዓለም ደረጃ በግማሽ ለመቀነስ ያስችላል በሚል አርእስት ላይ ውይይት አካሄደ።
የአቃቤ ሕግን ይግባኝ ብቻ መሠረት በማድረግ የበታች ፍርድ ቤት፣ በነ አቶ ሃብታሙ አያሌው ጉዳይ ላይ የሰጠውን ብይን ጠቅላይ ፍርድ ቤቱ ማገዱ መሠሪታዊ የሕግ ስህተት አለበት ሲል ሰበር ሰሚ ችሎት በአብላጫ ድምፅ ወስኗል።
“ቀደም ሲል የመንግሥት ከፍተኛ ባለሥልጣን በኦሮምያ ክልል ለተፈጠረው ችግር ዋናው መንስዔ የመልካም አስተዳደር እጦት ነው”ሲሉ የኦሮሞ ፌደራላዊ ኮንግረስ ሊቀመንበር ፕሮፌሰር መረራ ጉዲና ጠይቀዋል፡፡
በቅርቡ በአገር ዉስጥ ከታተሙት መጽሐፍት አንዱ የዶክተር መረራ ጉዲና “የኢትዮጵያ ታሪክ ፈተናዎትችና የሚጋጩ ህልሞች የኢህአዴግ ቆርጦ ቀጥል ፖለቲካ” የሚል መጽሐፍ ይገኛል። መጽሐፉ ሰለ ብሔራዊ መግባባት፥ ስለ ብሔራዊ እርቅ፣ ስለኢትዮጵያዉያን የሚጋጩ ሕልሞችና ስለሌሎች ጉዳዮች በሰፈዉ ይተነትናል።
ፍርድ ቤቱ ውሳኔውን ለመስጠት ሲቀጥር ይህ ለሦስተኛ ጊዜ መሆኑ ነው።
ሰሞኑን ኦሮምያ ውስጥ ካለው አለመረጋጋት ጋር ተያይዞ በቁጥጥር ሥር ከዋሉት የኦሮሞ ፌደራላዊ ኮንግረስ መሪዎች እነ አቶ በቀለ ገርባ ዛሬ ፍርድ ቤት ቀርበዋል።
የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት በቀድሞ የአንድነት ፓርቲ አመራር በእነ አቶ ሃብታሙ አያሌዉና ሌሎች አራት ተከሳሾች ጉዳይ ላይ ብይን ለማሰማት ለሁለተኛ ጊዜ ሌላ ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጠ። ፍርድ ቤቱ ከብሔራዊ ደህንነት የተገኙ ናቸዉ የተባሉ መረጃዎችን በጥሬአቸዉ እንዲቀርቡ ዛሬ አቃቤ ሕግን አዟል።
በኦሮሚያ በሚገኙ የዩኒቨርሲቲ ቅጥር ጊቢ ወታደሮች መስፈራቸዉንም አስታወቁ።
በዓቃቤ ሕግና በቀድሞ የአንድነት ፓርቲ አመራር አባል በእነ አቶ ሃብታሙ አያሌው መካከል ባለው ክርክር ላይ ውሳኔውን ለማሰማት ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል።
ሰማያዊና መድረክ ተባብረው በሚሠሩበት ሁኔታ ላይ እየተወያዩ መሆናቸውም ተገለጸ።
የጎንደር ወህኒ ቤት ቃጠሎ መንስዔ ምን እንደሆነ እየተጣራ መሆኑንና በእርግጠኝነት የተጠቀሰ አሃዝ እንደሌለ የማረሚያ ቤቱ አመራር ይገልጻሉ።
የኢትዮጵያ ፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት የአቶ ሃብታሙ አያሌውን ሠበር ችሎት መሰረት በማድረግ ያቀረቡትን አቤቱታ ለሌላ ጊዜ ቀጥሯዋቸዋል።
የሰሜን ጎንደር አስተዳዳሪ በቅማንትና በአማራ ብሔረሰብ መካከል ተቀስቅሶ የነበረውን ግጭት ለቪኦኤ ገልጸዋል።
በኢትዮጵያና በሱዳን መካከል የድንበር ማካለል ሥራ እንደሌለ የሰሜን ጎንደር ዞን አስተዳዳሪ ለቪኦኤ ገለፁ፡፡
ተጨማሪ ይጫኑ