በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ሠበር-ሰሚው ፍርድ ቤት በነ አቶ አያሌው ጉዳይ ላይ ሌላ ቀጠሮ ሰጠ


አቶ ሃብታሙ አያሌው
አቶ ሃብታሙ አያሌው

ፍርድ ቤቱ ውሳኔውን ለመስጠት ሲቀጥር ይህ ለሦስተኛ ጊዜ መሆኑ ነው።

ሠበር-ሰሚው ፍርድ ቤት በቀድሞው የአንድነት ፓርቲ አመራር አባል በነ አቶ ሃብታሙ አያሌው እና ሌሎች ተከሳሾች ጉዳይ ላይ በመጪው ዓርብ ጥር 20 ቀን ውሳኔውን ለማሰማት ቀጠሮ ሰጥቷል።

ፍርድ ቤቱ ውሳኔውን ለመስጠት ሲቀጥር ይህ ለሦስተኛ ጊዜ መሆኑ ነው።

መለስካቸው አምሃ ከአዲስ አበባ አጠናቅሮ ያዘጋጀውን ዘገባ ለማዳመጥ ይህንን ፋይል ይጫኑ።

ሠበር-ሰሚው በነ አቶ አያሌው ጉዳይ ላይ ሌላ ቀጠሮ ሰጠ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:35 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

XS
SM
MD
LG