በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የፌዴራሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት

አቶ ሃብታሙ አያሌው
አቶ ሃብታሙ አያሌው

በዓቃቤ ሕግና በቀድሞ የአንድነት ፓርቲ አመራር አባል በእነ አቶ ሃብታሙ አያሌው መካከል ባለው ክርክር ላይ ውሳኔውን ለማሰማት ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል።

የፌዴራሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት፥ በዓቃቤ ሕግና በቀድሞ የአንድነት ፓርቲ አመራር አባል በእነ አቶ ሃብታሙ አያሌው መካከል ባለው ክርክር ላይ ውሳኔ እንዳልደረሰ አስታወቀ።

ውሳኔውን ለማሰማት ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል። መለስካቸው አምሃ ተከታትሏል።

ዘገባውን ለማዳመጥ ከዚህ በታች ያለውን የድምጽ ፋይል ይጫኑ።

የፌዴራሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:16 0:00

This item is part of
XS
SM
MD
LG