በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኦሮምያና በሶማሌ የተከሰተውን ግጭት ለመከላከል መንግሥት እርምጃ እየወሰደ ነው

በኢትዮጵያ ሶማሌ እና በኦሮሞ አዋሳኝ ወረዳዎች የተከሰተውን ግጭት ለመካላከል መንግሥት እርምጃ እየወሰደ መሆኑን ጠ/ሚኒስትር ኃይለማሪያም በግጭቱ እጁ ያለበት ግለሰብም ሆነ የፀጥታ ኃይል ተጠያቂ እንደሚሆንም በመንግሥት መገናኛ ብዙሃን ጠቅሰዋል፡፡

በኢትዮጵያ ሶማሌ እና በኦሮሞ አዋሳኝ ወረዳዎች የተከሰተውን ግጭት ለመካላከል መንግሥት እርምጃ እየወሰደ መሆኑን ጠ/ሚኒስቴር ኃይለማሪያም በግጭቱ እጁ ያለበት ግለሰብም ሆነ የፀጥታ ኃይል ተጠያቂ እንደሚሆንም በመንግሥት መገናኛ ብዙሃን ጠቅሰዋል፡፡

በመንግሥት መገናኛ ብዙሃን የተጠቀሰው የጠቅላይ ሚኒስቴር ኃይለማሪያም ደሳለኝ ትዕዛዝ በኢትዮጵያ ሶማሌ እና በኦሮሚያ አዋሳኝ ወረዳዎች የተነሳውን ግጭት ለማስቆም ያለመ ነው፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

በኦሮምያና በሶማሌ የተከሰተውን ግጭት ለመከላከል መንግሥት እርምጃ እየወሰደ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:01:36 0:00

  • 16x9 Image

    እስክንድር ፍሬው

This item is part of

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG