በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኦሮሚያ እና የሶማሌ ክልል ግጭት እያነጋገረ ነው


ዶ/ር ነገሪ ሌንጮ የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት ኃላፊ
ዶ/ር ነገሪ ሌንጮ የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት ኃላፊ

በኢትዮጵያ ሶማሌ እና በኦሮሚያ ክልል አዋሳኝ ወረዳዎች የሚካሄደውን ግጭት ለማስቆም መንግሥት ጣልቃ እንዲገባ የተለያዩ የፖለቲካ ፓርቲዎች ጥሪ አቀረቡ፡፡

በኢትዮጵያ ሶማሌ እና በኦሮሚያ ክልል አዋሳኝ ወረዳዎች የሚካሄደውን ግጭት ለማስቆም መንግሥት ጣልቃ እንዲገባ የተለያዩ የፖለቲካ ፓርቲዎች ጥሪ አቀረቡ፡፡

በኦሮሚያ የሚንቀሳቀሱት እነዚሁ የክልል ፓርቲዎች መግለጫውን ያወጡት ሰሞኑን ቀጥሏል ያሉትን ግጭት መነሻ በማደረግ ነው፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የኦሮሚያ እና የሶማሌ ክልል ግጭት እያነጋገረ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:02 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG