በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ከኦሮሚያና ከሶማሌ ክልሎች ቃል አቀባዮች ጋር የተደረጉ ቃለ ምልልሶች


ኢትዮጵያ
ኢትዮጵያ

ከመስከረም 2/2010 ዓ.ም አንስቶ በተፈጠሩ ግጭቶች በአወዳይ በጅጅጋና እና በጭናቅሰን ከተሞች እና አካባቢዎቻቸው የሁከት የጅምላ ግድያ አና የጅምላ መፈናቀል ሁኔታዎች ታይተዋል፡፡

ከመስከረም 2/2010 ዓ.ም አንስቶ በተፈጠሩ ግጭቶች በአወዳይ በጅጅጋና እና በጭናቅሰን ከተሞች እና አካባቢዎቻቸው የሁከት የጅምላ ግድያ አና የጅምላ መፈናቀል ሁኔታዎች ታይተዋል፡፡

ይህንን አስመልክቶ ከኦሮሚያ ክልል የመንግሥት ኮምዩኒኬሽንስ ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ አዲሱ አረጋና ከሶማሌ ክልል የመንግሥት ኮምዩኒኬሽንስ ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ እድሪስ እስማኤል ቃለ ምልልሶችን አድርገናል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዙትን የድምፅ ፋይሎች ያዳምጡ።

ከሶማሌ ክልል የመንግሥት ኮምዩኒኬሽንስ ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ እድሪስ እስማኤል ጋር የተደረገ ቃለ ምልልስ
please wait

No media source currently available

0:00 0:14:06 0:00
ከኦሮሚያ ክልል የመንግሥት ኮምዩኒኬሽንስ ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ አዲሱ አረጋ ጋር የተደረገ ቃለ ምልልስ
please wait

No media source currently available

0:00 0:23:38 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG