በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ሰማያዊ ፓርቲ ኢትዮጵያ በአሁኑ ወቅት ሀገራዊ ሕልውናዋ አደጋ ላይ ነው አለ


"ኢትዮጵያ በአሁኑ ወቅት ሀገራዊ ሕልውናዋ ከምንጊዜውም በባሰ ሁኔታ፣ አደጋ ላይ ወድቋል" ሲል ሰማያዊ ፓርቲ አስታወቀ፡፡

“ኢትዮጵያ በአሁኑ ወቅት ሀገራዊ ሕልውናዋ ከምንጊዜውም በባሰ ሁኔታ፣ አደጋ ላይ ወድቋል” ሲል ሰማያዊ ፓርቲ አስታወቀ፡፡ የአደጋው ዋናው መንስኤ ደግሞ ኢህአዴግ በብሔርና በቋንቋ መሠረት ያዋቀረው ፌደራላዊ ሥርዓት ነው በማለት ይከሳል፡፡

ከነገ ወዲያ እንደሚካሄድ የሚጠበቀው የቅማንት ማኅበረሠብ የሕዝብ ውሳኔን በምርጫ ቦርድ ብቻ መመራቱ ተዓማኒነቱን ያሳጣዋል አለ፡፡

ለተጨማሪ የተያያዙትን የድምፅ ፋይሎች ያዳምጡ።

ሰማያዊ ፓርቲ ኢትዮጵያ በአሁኑ ወቅት ሀገራዊ ሕልውናዋ አደጋ ላይ ነው አለ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:00 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG