በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኬንያ ፍርድ ቤት 21 የኢትዮጵያ ፍልሰተኞች ወደ አገራቸዉ እንዲመለሱ አዘዘ


የኬንያ ካርታ
የኬንያ ካርታ

ፍለሰተኞቹ በህገ - ወጥ መንገድ ወደ ኬንያ በመግባት ቢከሰሱም የኪያምቡ ፍርድ ቤት ዳኛ የፍልሰተኞቹን ሁኔታ ከግንዛቤ በማስገባት የተለመደዉ ቅጣት ሳይጣልባቸዉ ወደ ሃገራቸዉ ይመለሱ በማለት ወሳኔ አስተላልፈዋል።

አንድ የኬንያ ፍርድ ቤት ከሳምንት በፊት በናይሮቢ በስተሰሜን ወደ 14 ኪሎ ሜትሮች ርቀት ላይ በአገሪቱ ጸጥታ ሃይሎች ቁጥጥር ስር የዋሉት 21 የኢትዮጵያ ፍልሰተኞች በነጻ ወደ ሃገራቸዉ እንዲመለሱ ወሰነ።

ፍለሰተኞቹ በህገ - ወጥ መንገድ ወደ ኬንያ በመግባት ቢከሰሱም የኪያምቡ ፍርድ ቤት ዳኛ የፍልሰተኞቹን ሁኔታ ከግንዛቤ በማስገባት የተለመደዉ ቅጣት ሳይጣልባቸዉ ወደ ሃገራቸዉ ይመለሱ በማለት ወሳኔ አስተላልፈዋል።

ፋይል ፎቶ - በኬንያ የሚገኝ ደዳብ የስደተኞች ካምፕ
ፋይል ፎቶ - በኬንያ የሚገኝ ደዳብ የስደተኞች ካምፕ

አብዛኞቹ ፍልሰተኞች ለአቅም አዳም ያልደረሱ ልጆች እንደሆኑ ከፊሎቹ ደግሞ የቤተሰብ ሃላፊዎች፥ ታማሚዎችም እንዳሉባቸዉ ተመልክቷል። የድምጽ ፋይሉን በመጫን ዝርዝሩን ከገልሞ ዳዊት ዘገባ ያድምጡ።

የኬንያ ፍርድ ቤት 21 የኢትዮጵያ ፍልሰተኞች ወደ አገራቸዉ እንዲመለሱ አዘዘ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:28 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

XS
SM
MD
LG