No media source currently available
አንድ የኬንያ ፍርድ ቤት ከሳምንት በፊት በናይሮቢ በስተሰሜን ወደ 14 ኪሎ ሜትሮች ርቀት ላይ በአገሪቱ ጸጥታ ሃይሎች ቁጥጥር ስር የዋሉት 21 የኢትዮጵያ ፍልሰተኞች በነጻ ወደ ሃገራቸዉ እንዲመለሱ ወሰነ።