በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኢትዮጵያ የተከሰተው ድርቅ ዝርዝር መረጃዎች በጋቢና ቪኦኤ


ፋይል ፎቶ - በሶማልያ ክልል ድርቅ የተጠቃ አካባቢ እአአ 2016 (ሮይተርስ/REUTERS)
ፋይል ፎቶ - በሶማልያ ክልል ድርቅ የተጠቃ አካባቢ እአአ 2016 (ሮይተርስ/REUTERS)

በኢትዮጵያ ወቅቱን ያልጠበቀ የዝናብ ስርጭትና ድርቅ፤ የግብርና ምርትን ቀንሷል፤ 10.2 ሚሊዮን ዜጎችን ለተረጂነት አጋልጧል። አስቸኳይ የምግብ እርዳታ የሚያስፈልጋቸው ህጻናትና እናቶች ቁጥርም በርካታ ነው።

የጋቢና ቪኦኤ ዝግጅት በድርቅ ወደ ተጠቁ አካባቢዎች ይወስደናል። ድርቁ ያስከተለውን ጉዳት ለወራት የተከታተሉ ዘጋቢዎቻችን ከተለያዩ የኢትዮጵያ አካባቢዎች ያሰባሰቧቸውን ድምጾች ይዟል።

ጉዳዩ የሚመለከተታቸውን አካላት በተለይ የኢትዮጵያ መንግስትና የዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ስራቸውን፣ ስኬቶችና ፈተናዎቻቸውን ከአንደበታቸው እናስደምጣችኋለን።

ሙሉ ዝግጅቱን ከድምጽ ዘገባው ተከታተሉ።

በኢትዮጵያ የተከሰተው ድርቅ ዝርዝር መረጃዎች በጋቢና ቪኦኤ
please wait

No media source currently available

0:00 0:29:58 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

XS
SM
MD
LG