የአውሮፓ ኮሚሽን በኤል ኒኞ ምክኒያት ለተከሰተው ድርቅ ምላሽ €122.5 ሚልዮን እንደሚሰጥ ይፋ አደረገ

  • እስክንድር ፍሬው

በሶማልያ ድንበር አካባቢ የሚትገኝ የሽንሌ ዞን ኢትዮጵያውያን ነዋሪዎች የአውሮፓ ኮምሽን ያቀረበውን የምግብ እርዳታ ለመቀበል ተሰልፈው /ፎቶ አሶሽየትድ ፕረስ/

ድጋፉ በዚሁ ድርቅ ምክኒያት የአስቸኳ ጊዜ የምግብ እርዳታ የሚያስፈልጋቸውን ዜጎች ፍላጎት ለማሟላት የሚውል መሆኑን ኮሚሽኑ ዛሬ ባወጣው መግለጫ አስታውቋል።

የአውሮፓ ኮሚሽን በኤል ኒኞ ምክኒያት ለተከሰተው ድርቅ ምላሽ የሚሆን የ €122.5 ሚልዮን እንደሚሰጥ ይፋ አደረገ

የአውሮፓ ኮሚሽን በኤል ኒኞ ምክኒያት ለተከሰተው ድርቅ ምላሽ €122.5 ሚልዮን እንደሚሰጥ ይፋ አደረገ

ድጋፉ በዚሁ ድርቅ ምክኒያት የአስቸኳ ጊዜ የምግብ እርዳታ የሚያስፈልጋቸውን ዜጎች ፍላጎት ለማሟላት የሚውል መሆኑን ኮሚሽኑ ዛሬ ባወጣው መግለጫ አስታውቋል።

እስክንድር ፍሬው ከአዲስ አበባ የላከው አጠር ያለ ዘገባ አለ፣ ከድምጽ ፋይሉ በመጫን ያድምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

የአውሮፓ ኮሚሽን በኤል ኒኞ ምክኒያት ለተከሰተው ድርቅ ምላሽ €122.5 ሚልዮን እንደሚሰጥ ይፋ አደረገ

የድርቁን ሁኔታ ለመከታተል ከዚህ በፊት የዘገብናቸውን ዝርዝሮች ይህንን ፋይል በመጫን ይጉብኙ፣ ቪድዮዎችንም ከዚህ በታች ይመልከቱ።

Your browser doesn’t support HTML5

የሚጠጣ ወኃ እጥረት ኤሊ ዳር እና ገዋኔ ዞኖች ውስጥ በአፋር ክልል

Your browser doesn’t support HTML5

የድርቅ ሁኔታ በኢትዮጵያ ዶዶታ ወረዳ