ድጋፉ በዚሁ ድርቅ ምክኒያት የአስቸኳ ጊዜ የምግብ እርዳታ የሚያስፈልጋቸውን ዜጎች ፍላጎት ለማሟላት የሚውል መሆኑን ኮሚሽኑ ዛሬ ባወጣው መግለጫ አስታውቋል።
አዲስ አበባ —
የአውሮፓ ኮሚሽን በኤል ኒኞ ምክኒያት ለተከሰተው ድርቅ ምላሽ የሚሆን የ €122.5 ሚልዮን እንደሚሰጥ ይፋ አደረገ።
ድጋፉ በዚሁ ድርቅ ምክኒያት የአስቸኳ ጊዜ የምግብ እርዳታ የሚያስፈልጋቸውን ዜጎች ፍላጎት ለማሟላት የሚውል መሆኑን ኮሚሽኑ ዛሬ ባወጣው መግለጫ አስታውቋል።
Three failed rainy seasons have resulted in #Ethiopia%27s worst drought in 50 years: https://t.co/kPZkiDkalY #ElNinohttps://t.co/sKH5sR3o2o
— EU Humanitarian Aid (@eu_echo) April 8, 2016
እስክንድር ፍሬው ከአዲስ አበባ የላከው አጠር ያለ ዘገባ አለ፣ ከድምጽ ፋይሉ በመጫን ያድምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5
የድርቁን ሁኔታ ለመከታተል ከዚህ በፊት የዘገብናቸውን ዝርዝሮች ይህንን ፋይል በመጫን ይጉብኙ፣ ቪድዮዎችንም ከዚህ በታች ይመልከቱ።
Your browser doesn’t support HTML5
Your browser doesn’t support HTML5