ዋሽንግተን ዲሲ —
የኢትዮጵያ ገበሬዎች በረሀብ የተጠቁ አካባቢዎችን ለመመገብ የሚያስችል አስቸኳይ እርዳታ እንደሚፈልጉ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የመግብ ፕሮግራም ፋኦ (FAO) ጥሪ አቀረበ።
በኤል-ኒኞ ለተጎዱ አካባቢዎች የሚሰጠው እርዳታም በሦስት እጥፍ መጨመር እንደበት ተገለጠ። የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የመግብ ፕሮግራም ፋኦ (FAO)ዛሬ ይፋ ባደረገው መግለጫ፣ ኢትዮጵያ ውስጥ በከፍተኛ ደረጃ ለተጎዱ ከ600,000 በላይ ሰዎች፣ ይህ የያዝንው የአውሮፓውያኑ ወር ከማለቁ አስቀድሞ $13 ሚልዮን ያስፈልጋል ብሏል። የዜና ዘገባውን ከድምጽ ፋይል ያድምጡ።
የዩናይትድ ስቴትስ አስቸኳይ የምግብ እርዳታ
1/10
ገበሬዎች የምግብ እርዳታ በእስታይሽ ኢትዮጵያ ውስጥ እየተቀበሉ
የዩናይትድ ስቴትስ አስቀድማ ለኢትዮጵያ ከሰጠችው 500 ሚሊዮን ዶላርስ ተጨማሪ እርዳታ መስጠትዋም ተገልጿል። በአሁኑ ወቅትም፣ ዩናይትድ ስቴይትስ የአስቸኳይ ጊዜ እርዳታ ሰራተኞችን እየላከች ነዉ።
2/10
ሲርያል የጤና ጥበቃ ማእከል ውስጥ እናት ልጇን እያጠባች
የዩናይትድ ስቴትስ አስቀድማ ለኢትዮጵያ ከሰጠችው 500 ሚሊዮን ዶላርስ ተጨማሪ እርዳታ መስጠትዋም ተገልጿል። በአሁኑ ወቅትም፣ ዩናይትድ ስቴይትስ የአስቸኳይ ጊዜ እርዳታ ሰራተኞችን እየላከች ነዉ።
3/10
ሲርያል የጤና ጥበቃ ማእከል ውስጥ እናት ልጇን እየንተከባከበች
የዩናይትድ ስቴትስ አስቀድማ ለኢትዮጵያ ከሰጠችው 500 ሚሊዮን ዶላርስ ተጨማሪ እርዳታ መስጠትዋም ተገልጿል። በአሁኑ ወቅትም፣ ዩናይትድ ስቴይትስ የአስቸኳይ ጊዜ እርዳታ ሰራተኞችን እየላከች ነዉ።
4/10
Women collect water from a stream outside the village of Tsemera in Ethiopia's northern Amhara region, February 13, 2016.
የዩናይትድ ስቴትስ አስቀድማ ለኢትዮጵያ ከሰጠችው 500 ሚሊዮን ዶላርስ ተጨማሪ እርዳታ መስጠትዋም ተገልጿል። በአሁኑ ወቅትም፣ ዩናይትድ ስቴይትስ የአስቸኳይ ጊዜ እርዳታ ሰራተኞችን እየላከች ነዉ።
5/10
በሰሜን አማራ ክልል ሰዎች የዩናይትድ ስቴትስ የአስቸኳይ ጊዜ እርዳታ እየተቀበሉ
የዩናይትድ ስቴትስ አስቀድማ ለኢትዮጵያ ከሰጠችው 500 ሚሊዮን ዶላርስ ተጨማሪ እርዳታ መስጠትዋም ተገልጿል። በአሁኑ ወቅትም፣ ዩናይትድ ስቴይትስ የአስቸኳይ ጊዜ እርዳታ ሰራተኞችን እየላከች ነዉ።
6/10
በሰሜን አማራ ክልል ሰዎች የዩናይትድ ስቴትስ የአስቸኳይ ጊዜ እርዳታ ለመቀበል እየጠበቁ
የዩናይትድ ስቴትስ አስቀድማ ለኢትዮጵያ ከሰጠችው 500 ሚሊዮን ዶላርስ ተጨማሪ እርዳታ መስጠትዋም ተገልጿል። በአሁኑ ወቅትም፣ ዩናይትድ ስቴይትስ የአስቸኳይ ጊዜ እርዳታ ሰራተኞችን እየላከች ነዉ።
7/10
የዩናይትድ ስቴትስ የአስቸኳይ ጊዜ እርዳታ
የዩናይትድ ስቴትስ አስቀድማ ለኢትዮጵያ ከሰጠችው 500 ሚሊዮን ዶላርስ ተጨማሪ እርዳታ መስጠትዋም ተገልጿል። በአሁኑ ወቅትም፣ ዩናይትድ ስቴይትስ የአስቸኳይ ጊዜ እርዳታ ሰራተኞችን እየላከች ነዉ።
8/10
ውሃ እየቀዱ
የዩናይትድ ስቴትስ አስቀድማ ለኢትዮጵያ ከሰጠችው 500 ሚሊዮን ዶላርስ ተጨማሪ እርዳታ መስጠትዋም ተገልጿል። በአሁኑ ወቅትም፣ ዩናይትድ ስቴይትስ የአስቸኳይ ጊዜ እርዳታ ሰራተኞችን እየላከች ነዉ።
Previous slide
Next slide