አዲስ አበባ —
በሶማሌ ብሄራዊ ክልላዊ መንግሥት በሽንሌ፥ ድርቅ ያደረሰው ችግር ከባድ ከመሆኑ አንፃር መንግሥትም የሰጠው ትኩረት የተለየ እንደሆነ አንድ ከፍተኛ ባለሥልጣን አስታወቁ።
ባሁኑ ጊዜ ግን በእርዳታ ፍላጎትና አቅርቦት መካከል ክፍት የለም ብለዋል። ለረሃብ የሚያጋልጠውና ለሰው ሕይወት ስጋት የነበረው ሁኔታም አልፏል ሲሉ ተናግረዋል።
መለስካቸው አምሃ ተከታዩን ዘገባ ልኳል ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያዳምጡ።
ኢትዮጵያ ውስጥ የተከሰተ ድርቅና የምግብ እጥረት ሁኔታ
2/8
የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ጸሓፊ ባን ኪ ሙን በኢትዮጵያ የተከሰተውን ድርቅና የምግብ እጥረት ሁናቴ በቅርብ ለመከታተል ወደ ኢትዮጵያ ተጉዘዋል
ተጨማሪ አሣየኝ
Show less
3/8
የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ጸሓፊ ባን ኪ ሙን በኢትዮጵያ የተከሰተውን ድርቅና የምግብ እጥረት ሁናቴ በቅርብ ለመከታተል ወደ ኢትዮጵያ ተጉዘዋል
ተጨማሪ አሣየኝ
Show less
4/8
የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ጸሓፊ ባን ኪ ሙን በኢትዮጵያ የተከሰተውን ድርቅና የምግብ እጥረት ሁናቴ በቅርብ ለመከታተል ወደ ኢትዮጵያ ተጉዘዋል
ተጨማሪ አሣየኝ
Show less
5/8
የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ጸሓፊ ባን ኪ ሙን በኢትዮጵያ የተከሰተውን ድርቅና የምግብ እጥረት ሁናቴ በቅርብ ለመከታተል ወደ ኢትዮጵያ ተጉዘዋል
ተጨማሪ አሣየኝ
Show less
6/8
ዝዋይ ዱጋ ክልል በምትገኘው ኦጎቾ ገጠር የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ጸሓፊ ባን ኪ ሙን በኢትዮጵያ የተከሰተውን ድርቅና የምግብ እጥረት ሁናቴ በቅርብ ለመከታተል ወደ ኢትዮጵያ ተጉዘዋል
ተጨማሪ አሣየኝ
Show less
Previous slide
Next slide