በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሶማሌ ብሄራዊ ክልል የድርቅ ሁኔታ

በሶማሌ ብሄራዊ ክልል፣ ለረሃብ የሚያጋልጠውና ለሰው ሕይወት ስጋት የነበረው ሁኔታ አልፏል ሲሉ አንድ ከፍተኛ ባለሥልጣን ተናግረዋል።

በሶማሌ ብሄራዊ ክልላዊ መንግሥት በሽንሌ፥ ድርቅ ያደረሰው ችግር ከባድ ከመሆኑ አንፃር መንግሥትም የሰጠው ትኩረት የተለየ እንደሆነ አንድ ከፍተኛ ባለሥልጣን አስታወቁ።

ባሁኑ ጊዜ ግን በእርዳታ ፍላጎትና አቅርቦት መካከል ክፍት የለም ብለዋል። ለረሃብ የሚያጋልጠውና ለሰው ሕይወት ስጋት የነበረው ሁኔታም አልፏል ሲሉ ተናግረዋል።

መለስካቸው አምሃ ተከታዩን ዘገባ ልኳል ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያዳምጡ።

የሶማሌ ብሄራዊ ክልል የድርቅ ሁኔታ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:51 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

ኢትዮጵያ ውስጥ የተከሰተ ድርቅና የምግብ እጥረት ሁኔታ

በማገንታ አፋር ክልል ውስጥ አንድ የአፋር ልጅ በእርሻ እየተጓዘ
1/8 በማገንታ አፋር ክልል ውስጥ አንድ የአፋር ልጅ በእርሻ እየተጓዘ
የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ጸሓፊ ባን ኪ ሙን በኢትዮጵያ የተከሰተውን ድርቅና የምግብ እጥረት ሁናቴ በቅርብ ለመከታተል ወደ ኢትዮጵያ ተጉዘዋል
2/8 የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ጸሓፊ ባን ኪ ሙን በኢትዮጵያ የተከሰተውን ድርቅና የምግብ እጥረት ሁናቴ በቅርብ ለመከታተል ወደ ኢትዮጵያ ተጉዘዋል
የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ጸሓፊ ባን ኪ ሙን በኢትዮጵያ የተከሰተውን ድርቅና የምግብ እጥረት ሁናቴ በቅርብ ለመከታተል ወደ ኢትዮጵያ ተጉዘዋል
3/8 የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ጸሓፊ ባን ኪ ሙን በኢትዮጵያ የተከሰተውን ድርቅና የምግብ እጥረት ሁናቴ በቅርብ ለመከታተል ወደ ኢትዮጵያ ተጉዘዋል
የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ጸሓፊ ባን ኪ ሙን በኢትዮጵያ የተከሰተውን ድርቅና የምግብ እጥረት ሁናቴ በቅርብ ለመከታተል ወደ ኢትዮጵያ ተጉዘዋል
4/8 የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ጸሓፊ ባን ኪ ሙን በኢትዮጵያ የተከሰተውን ድርቅና የምግብ እጥረት ሁናቴ በቅርብ ለመከታተል ወደ ኢትዮጵያ ተጉዘዋል
የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ጸሓፊ ባን ኪ ሙን በኢትዮጵያ የተከሰተውን ድርቅና የምግብ እጥረት ሁናቴ በቅርብ ለመከታተል ወደ ኢትዮጵያ ተጉዘዋል
5/8 የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ጸሓፊ ባን ኪ ሙን በኢትዮጵያ የተከሰተውን ድርቅና የምግብ እጥረት ሁናቴ በቅርብ ለመከታተል ወደ ኢትዮጵያ ተጉዘዋል
ዝዋይ ዱጋ ክልል በምትገኘው ኦጎቾ ገጠር የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ጸሓፊ ባን ኪ ሙን በኢትዮጵያ የተከሰተውን ድርቅና የምግብ እጥረት ሁናቴ በቅርብ ለመከታተል ወደ ኢትዮጵያ ተጉዘዋል
6/8 ዝዋይ ዱጋ ክልል በምትገኘው ኦጎቾ ገጠር የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ጸሓፊ ባን ኪ ሙን በኢትዮጵያ የተከሰተውን ድርቅና የምግብ እጥረት ሁናቴ በቅርብ ለመከታተል ወደ ኢትዮጵያ ተጉዘዋል
ዝዋይ ዱጋ ክልል በምትገኘው ኦጎቾ ገጠር የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ጸሓፊ ባን ኪ ሙን በኢትዮጵያ የተከሰተውን ድርቅና የምግብ እጥረት ሁናቴ በቅርብ ለመከታተል ወደ ኢትዮጵያ ተጉዘዋል
7/8 ዝዋይ ዱጋ ክልል በምትገኘው ኦጎቾ ገጠር የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ጸሓፊ ባን ኪ ሙን በኢትዮጵያ የተከሰተውን ድርቅና የምግብ እጥረት ሁናቴ በቅርብ ለመከታተል ወደ ኢትዮጵያ ተጉዘዋል
ዝዋይ ዱጋ ክልል በምትገኘው ኦጎቾ ገጠር የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ጸሓፊ ባን ኪ ሙን በኢትዮጵያ የተከሰተውን ድርቅና የምግብ እጥረት ሁናቴ በቅርብ ለመከታተል ወደ ኢትዮጵያ ተጉዘዋል
8/8 ዝዋይ ዱጋ ክልል በምትገኘው ኦጎቾ ገጠር የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ጸሓፊ ባን ኪ ሙን በኢትዮጵያ የተከሰተውን ድርቅና የምግብ እጥረት ሁናቴ በቅርብ ለመከታተል ወደ ኢትዮጵያ ተጉዘዋል
Previous slide
Next slide

This item is part of
XS
SM
MD
LG