በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሴት ተማሪዎች ችግር በአንድ ተቋም እና ሰው ሊፈታ አይችልም ይላሉ ዶክተር መሰረት መንግስቱ


የወሎ ዩኒቨርስቲ ሴት ተማሪዎች /ፎቶ እስክንድር ፍሬው/
የወሎ ዩኒቨርስቲ ሴት ተማሪዎች /ፎቶ እስክንድር ፍሬው/

የሴት ተማሪዎችን ችግር ጉዳይ ላይ የዩኒቨርስቲው ማኅበረሰብ ብቻ ሳይሆን የአካባቢውም ሰው መሳተፍ ያለበት ጉዳይ ነው - በወሎ ዩኒቨርስቲ የስርዓተ ጾታ፣ የኤች አይ ቪ ኤድስና ልዩ ፍላጎት ዳይሬክተር የሆኑት ዶክተር መሰረት መንግስቱ

ሴት የዩኒቨርስቲ ተማሪዎችን እየገጠሟቸው ያሉ ችግሮችና የውሎ አዳራቸው ነገር እያነጋገረ ነው። አሉ የሚባሉ ችግሮች ምንጮች ምንድን ናቸው?

የወሎ ዩኒቨርስቲ ሴት ተማሪዎች ከየዩናይትድ ስቴትስ ተልዕኮ ምክትል ኃላፊ ፒተር ቭሩማን ጋር እየተወያዩ /ፎቶ እስክንድር ፍሬው/
የወሎ ዩኒቨርስቲ ሴት ተማሪዎች ከየዩናይትድ ስቴትስ ተልዕኮ ምክትል ኃላፊ ፒተር ቭሩማን ጋር እየተወያዩ /ፎቶ እስክንድር ፍሬው/

የወሎ ዩኒቨርስቲ ሴት ተማሪዎች /ፎቶ እስክንድር ፍሬው/
የወሎ ዩኒቨርስቲ ሴት ተማሪዎች /ፎቶ እስክንድር ፍሬው/

በቅርቡ ወደ ደሴ ተጉዞ የነበረው ዘጋቢያችን እስክንድር ፍሬው፣ ከመንግስት ዩኒቨርስቲዎች አንዱ በሆነው በወሎ ዩኒቨርስቲ የስርዓተ ጾታ፣ የኤች አይ ቪ ኤድስና ልዩ ፍላጎት ዳይሬክተር የሆኑት ዶክተር መሰረት መንግስቱን አነጋግሯል፣ ባለፉት ሳምንት ከሰጡት ማብራርያ ይቀጥላል። ቃለ-ምልልሱን ከድምጽ ፋይሉ ያድምጡ።

የሴት ተማሪዎች ችግር በአንድ ተቋም እና ሰው ሊፈታ አይችልም ይላሉ ዶክተር መሰረት መንግስቱ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:59 0:00

XS
SM
MD
LG