በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአፍሪካ ሴት ሥራ ፈጣሪዎች


የአፍሪካ ሴት ሥራ ፈጣሪዎች
የአፍሪካ ሴት ሥራ ፈጣሪዎች




please wait

No media source currently available

0:00 0:04:02 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

አጎአ በሚል ምኅፃር በሚጠራው አፍሪካ ከዩናይትድ ስቴትስ ጋር በቀለለ ሁኔታ ለመናገድ እንድትችል መንገድ በሚጠርገው የንግድና የገበያ ተጠቃሚነት ዕድል መርኃግብር የአፍሪካ ሴቶች እንዳልተጠቀሙ ተገልጿል፡፡

ይህንን ሁኔታ ለመለወጥም የአፍሪካን ሴቶች አቅም ማጎልበት እንደሚያስፈልግ የአፍሪካ ሴት ሥራ ፈጣሪዎች ማኅበር አሳስቧል፡፡

ማኅበሩ አዲስ አበባ ላይ አዲስ ቢሮ ከፍቷል፡፡

ለዝርዝሩ የተያያዘውን የመለስካቸው አምኃን ዘገባ ያዳምጡ፡፡
XS
SM
MD
LG