በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኢትዮጵያ የዩናትድ ስቴትስ ኤምባሲ የሴቶችን ታሪክ ወር አከበረ


ዉድድሩ ከሴቶች መብት አንጻር በሕብረተሰቡ ዉስጥ አሉ ያሏዋቸዉን ጉዳዮች ለማጉላት እንዳስቻላቸዉ ተሳታፊዎቹ ተናግረዋል።

የሴቶችን ታሪክ ወር በተለያዩ ስነሥርዓቶች ሲያከብር የቆየዉ በኢትዮጵያ የዩናትድ ስቴትስ ኤምባሲ ”የሷ ታሪክ” የተሰኘዉን የፊልም ዉድድር አሸናፊዎች በማሳወቅ ትላንት አጠናቅሯል።

ዉድድሩ ከሴቶች መብት አንጻር በሕብረተሰቡ ዉስጥ አሉ ያሏዋቸዉን ጉዳዮች ለማጉላት እንዳስቻላቸዉ ተሳታፊዎቹ ተናግረዋል።

ፋይል ፎቶ - የዩናይትድ ስቴትስ ኤምባሲ አዲስ አበባ
ፋይል ፎቶ - የዩናይትድ ስቴትስ ኤምባሲ አዲስ አበባ

በኤምባሲዉ ዝግጅት ላይ የተገኘዉ ዘጋቢአችን እስክንድር ፍሬዉ ያጠናቀረዉን የድምጽ ፋይሉን በመጫን ያድምጡ።

በኢትዮጵያ የዩናትድ ስቴትስ ኤምባሲ የሴቶችን ታሪክ ወር አከበረ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:03 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

XS
SM
MD
LG