በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ፕሬዚደንት ጄኮብ ዙማ $16 ሚልዮን የመንግሥት ገንዘብ እንዲመልሱ ህገ-መንግሥታዊ ፍርድ ቤት አዘዘ


ፋይል ፎቶ - የደቡብ አፍሪቃው ፕሬዚደንት ጄኮብ ዙማ በደርባን ንግግር እያደረጉ እ.አ.አ. 2016
ፋይል ፎቶ - የደቡብ አፍሪቃው ፕሬዚደንት ጄኮብ ዙማ በደርባን ንግግር እያደረጉ እ.አ.አ. 2016

ብይኑ ዛሬ ሓሙስ ይፋ የሆነው፣ ባለሥልጣናት፣ ፕሬዚደንት ዙማን በሌላ በተጠረጠሩበት ወንጀል እየመረመሩ ፍንጭ ባገኙበት ወቅት ነው።

የደቡብ አፍሪቃው ህገ-መንግሥታዊ ፍርድ ቤት፣ ፕሬዚደንት ጄኮብ ዙማ፣ የግል መኖርያ ቤታቸውን ለማደስ ያለ-አግባብ ተጠቅመውበታል ካለው የመንግሥት ገንዘብ ውስጥ ወደ $16 ሚልዮን የሚሆነውን እንዲመልሱ አዘዘ።

ፋይል - ይህ የእ.አ.አ. 2012 ፎቶ የደቡብ አፍሪቃው ፕሬዚደንት ጄኮብ ዙማ የግል መኖርያ ቤታቸውን የሚያሳይ በሰሜን ደቡብ አፍሪቃ ክዋዙሉ ናታል ክልል የሚገኝ ቦታ ነው
ፋይል - ይህ የእ.አ.አ. 2012 ፎቶ የደቡብ አፍሪቃው ፕሬዚደንት ጄኮብ ዙማ የግል መኖርያ ቤታቸውን የሚያሳይ በሰሜን ደቡብ አፍሪቃ ክዋዙሉ ናታል ክልል የሚገኝ ቦታ ነው

ብይኑ ዛሬ ሓሙስ ይፋ የሆነው፣ ባለሥልጣናት፣ ፕሬዚደንት ዙማን በሌላ በተጠረጠሩበት ወንጀል እየመረመሩ ፍንጭ ባገኙበት ወቅት ነው።

ከጆሃንስበግ ያገኘንውን የቱሶ ኩማሎን ዘገባ አዲሱ አበበ አቅርቦታል፣ የድምጽ ፋይሉን በመጫን ያድምጡ።

ፕሬዚደንት ጄኮብ ዙማ $16 ሚልዮን የመንግሥት ገንዘብ እንዲመልሱ ህገ-መንግሥታዊ ፍርድ ቤት አዘዘ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:28 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

XS
SM
MD
LG