በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኢልኒኞ በደቡባዊ አፍሪቃ የደቀነው ስጋት


በኢልኒኞ የዓየር ጠባይ ለውጥ ምክንያት የደቡብ አፍሪቃ ግብርና ዘርፍ መጠቃቱ ታውቋል።

የተለያዩ የአፍሪቃ አገሮችና አካባቢዎች በኢልኒኞ የዓየር ጠባይ ለውጥ እያተመታ ባለበት፤ የደቡብ አፍሪቃ ግብርና ዘርፍ በከፋ የሙቀትና ንዳድ ማዕበል መጠቃቱ ተዘገበ።

የዘገባውን ዝርዝር ከዚህ ያድምጡ።

የኢልኒኞ በደቡባዊ አፍሪቃ የደቀነው ስጋት
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:47 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

XS
SM
MD
LG