በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኢትዮጵያ የተከሰተውን ድርቅ መርጃ ዓለማቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያ መብት የገንዘብ አስተዋጽዖ መርሐ-ግብር አካሄደ


በሜሪላንዷ ሲልቨር ስፕሪንግ ከተማ በሚገኘው በሸራተን ሆቴል የነበረውን ፕሮግራም ከጎሎባል አላያንስ (Global Alliance)ጋር በመሆን ያዘጋጁት፣ የዲሲ ግብረ-ኃይል፣ እንዲሁም በዓለማቀፍ ደረጃ በድረ-ገጽ አማካኝነት የኢትዮጵያ ሳተላይት ቴሌቪዥንና ሬዲዮ ኢሳት (ESAT) በጋራ በመሆን ነው።

በኢትዮጵያ ያለውን ድርቅ መርጃ ይሆን ዘንድ፣ ዓለማቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያ መብት ጎሎባል አላያንስ (Global Alliance) በትናንቱ ዕለት አንድ የገንዘብ አስተዋጽዖ መርሐ-ግብር አካሄዷል።

በሜሪላንዷ ሲልቨር ስፕሪንግ ከተማ በሚገኘው በሸራተን ሆቴል የነበረውን ፕሮግራም ከጎሎባል አላያንስ (Global Alliance)ጋር በመሆን ያዘጋጁት፣ የዲሲ ግብረ-ኃይል፣ እንዲሁም በዓለማቀፍ ደረጃ በድረ-ገጽ አማካኝነት የኢትዮጵያ ሳተላይት ቴሌቪዥንና ሬዲዮ ኢሳት (ESAT) በጋራ በመሆን ነው።

በዚህ መርሐ-ግብር፣ ምንም እንኳ የተጠበቀውን ያህል ሕዝብ ባይገኝም፣ የነበረው ተሳታፊ ግን በከፍተኛ ንቃትና ተሳትፎ፣ የመርዳት ፍላጎቱን እንዳሳየ፣ በስፍራው የተገኘው ባልንጀራችን አዲሷበበ ገልጾልናል።

በኢትዮጵያ የተከሰተውን ድርቅ መርጃ ዓለማቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያ መብት የገንዘብ አስተዋጽዖ መርሐ-ግብር አካሄደ
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:51 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

XS
SM
MD
LG