በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ረሃብ በአፍሪካ

ሐሙስ 24 ኦክቶበር 2024

Calendar
ኦክቶበር 2024
እሑድ ሰኞ ማክሰ ረቡዕ ሐሙስ ዓርብ ቅዳሜ
29 30 1 2 3 4 5
6 7 8 9 10 11 12
13 14 15 16 17 18 19
20 21 22 23 24 25 26
27 28 29 30 31 1 2
ታዳጊው ተፈናቃይ ምግብ ለመቀበል ወረፋ ላይ በዲር አል ባላህ፣ ጋዛ ሰርጥ ፣ እአአ ጥቅምት 17/2024
ታዳጊው ተፈናቃይ ምግብ ለመቀበል ወረፋ ላይ በዲር አል ባላህ፣ ጋዛ ሰርጥ ፣ እአአ ጥቅምት 17/2024

የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የልማት ፕሮግራም እና የብሪታኒያው ኦክስፈርድ ዩኒቨርስቲ ያወጡት ሪፖርት ሲሆን ከመካከላቸው ከግማሽ የሚበልጡት ሕጻናት መሆናቸውን አስታውቋል።

አርባ ከመቶ የሚሆኑት የሚኖሩት በጦርነት በሚታመሱ እና በአስተዳደር እና በምጣኔ ሀብት ደካማ በሆኑ ሀገሮች መሆኑን ሪፖርቱ ጠቁሟል።

የመንግሥታቱ ድርጅት ተቋም እና የኦክስፈርድ ዩኒቨርስቲው የድህነት እና የሰብዓዊ ዕድገት መርሐ ግብር ያወጡት የዘንድሮው ሪፖርት በጠቅላላው ስድስት ነጥብ ሦስት ቢሊዮን ሕዝብ የሚኖርባቸው 112 ሀገሮችን መረጃ ያካተተ ነው።

በሪፖርቱ ሰንጠረዥ መሠረት በከፋ ድሕነት ከሚኖሩት 1 ነጥብ 1 ቢሊዮን ሰዎች ውስጥ ግማሽ ገደማ የሚሆኑት የሚኖሩት በአምስት ሀገሮች እንደሆነ ተጠቁሟል። ህንድ 234 ሚሊዮን፥ ፓኪስታን 93 ሚሊዮን፥ ኢትዮጵያ 86 ሚሊዮን፥ ናይጄሪያ 74 ሚሊዮን እንዲሁም በኮንጎ 66 ሚሊዮን ሰዎች መሆናቸውን ሪፖርቱ አመልክቷል።

አርሶ አደሩ ጀምስ ሹማ በዚምባብዌ በድርቅ ሳቢያ በደረቀው የሰብል ማሳው መካከል ቆሟል፤ ደቡብ ምዕራብ ዚምባብዌ የማንግዌ ወረዳ አርብ፣ መጋቢት 22፣ 2024።
አርሶ አደሩ ጀምስ ሹማ በዚምባብዌ በድርቅ ሳቢያ በደረቀው የሰብል ማሳው መካከል ቆሟል፤ ደቡብ ምዕራብ ዚምባብዌ የማንግዌ ወረዳ አርብ፣ መጋቢት 22፣ 2024።

የአየር ንብረት ለውጥ እና የዓለም ሕዝብ ቁጥር በከፍተኛ ፍጥነት መጨመር የምግብ ዋስትናን አደጋ ላይ ሊጥል የመቻሉ ዕጣ እያነጋገረ ነው። እንደ ባለሞያዎችም እምነት የዓለም ህዝብ ቁጥር ከ10 ቢሊዮን በላይ ሲደርስ የሰብል ምርት በአንጻሩ በ30 በመቶ ሊቀንስ ይችላል።

መሀመድ ዩሱፍ ከናይሮቢ የመንግሥታቱን ድርጅት የዓለም ሕዝብ ቀን አስታኮ ባጠናቀረው ዘገባ እንደጠቆመው፤ ሁኔታው በተለይ በአፍሪካ የሚኖረውን ተጽዕኖ ለመቀነስ፤ በግብርናው ዘርፍ የሚደረግ ለውጥ ብቸኛው አማራጭ ነው።

ለዝርዝሩ አሉላ ከበደ።

ተጨማሪ ይጫኑ

XS
SM
MD
LG