በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የመንግስት እና የሰብዓዊ ርዳታ አጋሮች ልዑካን ቡድን ለኢትዮጵያ ድርቅ ምላሽ የሚሆን ድጋፍ ለማሰባሰብ ወደ አውሮፓና አሜሪካ ተንቀሳቅሷል


የመንግስት እና የሰብዓዊ ርዳታ አጋሮች ልዑካን ቡድን ለኢትዮጵያ ድርቅ ምላሽ የሚሆን ድጋፍ ለማሰባሰብ ወደ አውሮፓና አሜሪካ ተንቀሳቅሷል።

የተባበሩት መንሥታት ድርጅት የሰብዓዊ ርዳታ ማስተባባሪያ ጽህፈት ቤት እንዳለው ጉዞው አጣዳፊ ምላሽ ለማግኘት የታለመ ነው እስክንድር ፍሬው ዝርዝሩን ልኳል።

ቀጥተኛ መገናኛ

XS
SM
MD
LG