No media source currently available
በኢትዮጵያ በተከሰተው የድርቅ አደጋ ዋና ተጠቂዎች ሕጻናት በመሆናቸው ከስድስት ሚሊዮን በላይ ሕጻናት ለምግብ እጥረት፣ለበሽታና ለትምህርት መስተጓጎል ተጋልጠዋል። የአሜሪካ ድምጽ ዘጋቢ ማርታ ቫን ደርዎልፍ በድርቁ ምክንያት የተጎዱና አሁን በሚሰጣቸው ሰብአዊ ርዳታ የሚተዳደሩ ሰዎች የሚኖሩበት መተሐራ አካባቢ ተዘዋውራ ያጠናቀረችውን ዘገባ ጽዮን ግርማ ታቀርበዋልች።
አስተያየቶችን ይዩ
ተጨማሪ አስተያየቶችን ለመመልከት ይጫኑ
አስተያየቶችን ይዩ (1)
ተጨማሪ አስተያየቶችን ለመመልከት ይጫኑ