በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የመንግስት እና የሰብዓዊ ርዳታ አጋሮች ልዑካን ቡድን ለኢትዮጵያ ድርቅ ምላሽ የሚሆን ድጋፍ ለማሰባሰብ ወደ አውሮፓና አሜሪካ ተንቀሳቅሷል


ቀጥተኛ መገናኛ

የመንግስት እና የሰብዓዊ ርዳታ አጋሮች ልዑካን ቡድን ለኢትዮጵያ ድርቅ ምላሽ የሚሆን ድጋፍ ለማሰባሰብ ወደ አውሮፓና አሜሪካ ተንቀሳቅሷል። የተ. መ .ድ. የሰብዓዊ ርዳታ ማስተባባሪያ ጽህፈት ቤት እንዳለው ጉዞው አጣዳፊ ምላሽ ለማግኘት የታለመ ነው እስክንድር ፍሬው ዝርዝሩን ልኳል።

XS
SM
MD
LG