በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አዲሱ የፊፋ ፕሬዚደንት ኢትዮጵያን ጎበኙ

ከፊል የምናገኘዉ ድጋፍ በሚጨምርበት ሁኔታ ላይ ተነጋግረናል ሲሉ የኢትዮጵያ እግር ኩዋስ ፌዴሬሽን ፕሬዚደንት ጁነዲ ባሻ ከዘጋቢአችን እስክንድር ፍሬዉ ጋር ባደረጉት የስልክ ቃለ ምልልስ ገልጸዋል።

የዓለም የእግር ኩዋስ ፌዴሬሽኖች ማህበር አዲሱ ፕሬዚደንት ጂአኚ ኢንፋቲኖ በኢትዮጵያ ጉብኝት ማድረጋቸዉና የተለያዩ ዉይይቶች ማድረጋቸዉ ተግጿል።

ከፊል የምናገኘዉ ድጋፍ በሚጨምርበት ሁኔታ ላይ ተነጋግረናል ሲሉ የኢትዮጵያ እግር ኩዋስ ፌዴሬሽን ፕሬዚደንት ጁነዲ ባሻ ከዘጋቢአችን እስክንድር ፍሬዉ ጋር ባደረጉት የስልክ ቃለ ምልልስ ገልጸዋል።

የድምጽ ፋይሉን በመጫን ሙሉዉን ዘገባ ያድምጡ።

አዲሱ የፊፋ ፕሬዚደንት ኢትዮጵያን ጎበኙ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:06 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

  • 16x9 Image

    እስክንድር ፍሬው

This item is part of
XS
SM
MD
LG