በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሙሩሌ ጎሣ ታጣቂዎች በጋምቤላ ክልል ጥቃት የፈጸሙት በመንግሥት ድክመት ነው ሲል መኢአድ ከሰሰ

በየሙሩሌ ጎሣ እና በ ኑዌር ደቡብ ሱዳን ውስጥ ግጭት በተፈጠረበት ጊዜ የልዎ ኑዌር ጎሳ አባል ጠመንጃ ይዞ እ.አ.አ. 2013/ፋይል ፎቶ - ሮይተርስ/
በየሙሩሌ ጎሣ እና በ ኑዌር ደቡብ ሱዳን ውስጥ ግጭት በተፈጠረበት ጊዜ የልዎ ኑዌር ጎሳ አባል ጠመንጃ ይዞ እ.አ.አ. 2013/ፋይል ፎቶ - ሮይተርስ/

ፓርቲው ሰሞኑን ባወጣው መግለጫ፥ መንግሥት ለዜጎቹ ተገቢውን ጥበቃ አላደረገም ብሏል።

ከደቡብ ሱዳን የመጡ የሙሩሌ ጎሣ ታጣቂዎች በጋምቤላ ክልል ጥቃት የፈጸሙት በመንግሥት ድክመት ነው ሲል የመላ ኢትዮጵያ አንድነት ፓርቲ መኢአድ ከሷል።

በየሙሩሌ ጎሣ እ.አ.አ. 2013/ፋይል ፎቶ - ሮይተርስ/
በየሙሩሌ ጎሣ እ.አ.አ. 2013/ፋይል ፎቶ - ሮይተርስ/

ፓርቲው ሰሞኑን ባወጣው መግለጫ፥ መንግሥት ለዜጎቹ ተገቢውን ጥበቃ አላደረገም ብሏል። የመንግሥት ባለሥልጣናት ሰሞኑን በሰጧቸውአስተያየቶች እንደዚህ ዓይነቶቹን ወቀሳዎች ሲያስተባብሉና ተጨባጩን ሁኔታ እንደማያንፀባርቁ ሲገልጹ ቆይተዋል።

እስክንድር ፍሬው የመኢአድን የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ሙሉጌታ አበበን አነጋግሯል፣ ከድምጽ ፋይሉ ዝርዝሩን ያድምጡ።

የሙሩሌ ጎሣ ታጣቂዎች በጋምቤላ ክልል ጥቃት የፈጸሙት በመንግሥት ድክመት ነው ሲል መኢአድ ከሰሰ
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:02 0:00

  • 16x9 Image

    እስክንድር ፍሬው

This item is part of
XS
SM
MD
LG