በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ሰመጉ ጋምቤላ ውስጥ በደረሰው ጥቃት መንግስት ለዜጎች በቂ ጥበቃ አላደረገም ብሏል


የጋምቤላ ካርታ /ጉግል ማፕ/
የጋምቤላ ካርታ /ጉግል ማፕ/

መንግስት ለአገሪቱ ዜጎች በቂ ጥበቃ እንዲያደርግም አሳስቧል።

የሰብዓዊ መብቶች ጉባዔ (ሰመጉ) ከሳምንት በፊት በጋምቤላ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ውስጥ ከጎረቤት ሃገር መጡ የተባሉ ታጣቂዎች በኢትዮጵያውያን ላይ የፈጸሙትን አሰቃቂ ጥቃት በማውገዝ መግለጫ አውጥቷል።

የጋምቤላ ክልልን የሚያሳይ ካርታ /ጉግል ማፕ/
የጋምቤላ ክልልን የሚያሳይ ካርታ /ጉግል ማፕ/

መንግስት ለአገሪቱ ዜጎች በቂ ጥበቃ እንዲያደርግም አሳስቧል። መለስካቸው አምሃ ዝርዝሩን ልኳል።

ሰመጉ ጋምቤላ ውስጥ በደረሰው ጥቃት መንግስት ለዜጎች በቂ ጥበቃ አላደረገም ብሏል
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:37 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

XS
SM
MD
LG