በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኢትዮጵያ 75ኛዉ የድል የአልማዝ ኢዮበልዩ ተከብሮ ዋለ


በኢትዮጵያ 75ኛዉ የድል የአልማዝ ኢዮበልዩ ተከብሮ ዋለ / ፎቶ ሮይተርስ - ፋይል እ.አ.አ. 2015/
በኢትዮጵያ 75ኛዉ የድል የአልማዝ ኢዮበልዩ ተከብሮ ዋለ / ፎቶ ሮይተርስ - ፋይል እ.አ.አ. 2015/

መልካም አርያነቱ ከትውልድ ወደ ትውልድ መተላለፍ እንዳለበትም አስገነዘቡ። ለሃገር ሉአላዊነትና ነፃነት በተደጋጋሚ ቃል የሚገባበት ልዩ የታሪክ ቀን ነው ሲሉም አሳስበዋል።

ሚያዝያ 27 ቀን የጠላት ባንዲራ ተወግዶ ያገራችን ሰንደቅ አላማ የተውለበለበበት ዕለት በመሆኑ በታላቅ ኩራት የምናከብረው ብሄራዊ በአላችን ነው ሲሉ የኢትዮጵያው ፕሬዝዳንት ተናገሩ።

በኢትዮጵያ 27ኛዉ የድል የአልማዝ ኢዮበልዩ ተከብሮ ዋለ
በኢትዮጵያ 27ኛዉ የድል የአልማዝ ኢዮበልዩ ተከብሮ ዋለ

መልካም አርያነቱ ከትውልድ ወደ ትውልድ መተላለፍ እንዳለበትም አስገነዘቡ። ለሃገር ሉአላዊነትና ነፃነት በተደጋጋሚ ቃል የሚገባበት ልዩ የታሪክ ቀን ነው ሲሉም አሳስበዋል።​

የጥንታዊት ኢትዮጵያ ጀግኖች አርበኞች ማህበር ፕሬዝዳንት በበኩላቸው የአንድ አባት አርበኛ መታሰቢያ ሃውልት በቅርቡ እንደሚመረቅ አበሰሩ።

የእለቱ ታሪካዊነት በወጣቱ ትውልድ ዘንድ እንደማይታወቅም አስተያየቶች አሉ።

የድምጽ ፋይሉን በመጫን የመለስካቸው አመሃን ዘገባ ያድምጡ።

በኢትዮጵያ 75ኛዉ የድል የአልማዝ ኢዮበልዩ ተከብሮ ዋለ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:05 0:00
አርበኞች
አርበኞች

ለመሆኑ እንደዚህ አይነት ታሪካዊ ድሎች በአሁኑ ትውልድ ህይወት ውስጥ ምን ቦታ አላቸው? ሔኖክ ሰማእግዜር አንዳንድ ወጣቶችን አነጋግሯል።

ለመሆኑ ታሪካዊ ድሎች በአሁኑ ትውልድ ህይወት ውስጥ ምን ቦታ አላቸው?
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:59 0:00

XS
SM
MD
LG