በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኢትዮጵያ 75ኛዉ የድል የአልማዝ ኢዮበልዩ ተከብሮ ዋለ


በኢትዮጵያ 75ኛዉ የድል የአልማዝ ኢዮበልዩ ተከብሮ ዋለ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:05 0:00

ሚያዝያ 27 ቀን የጠላት ባንዲራ ተወግዶ ያገራችን ሰንደቅ አላማ የተውለበለበበት ዕለት በመሆኑ በታላቅ ኩራት የምናከብረው ብሄራዊ በአላችን ነው ሲሉ የኢትዮጵያው ፕሬዝዳንት ተናገሩ። መልካም አርያነቱ ከትውልድ ወደ ትውልድ መተላለፍ እንዳለበትም አስገነዘቡ።

XS
SM
MD
LG