በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአድዋ ድል 119ኛ ዓመት ተከበረ


የምኒልክ ሃውልት
የምኒልክ ሃውልት

የኢትዮጵያ ጦር ኢትዮጵያን በቅኝ ለመያዝ የተንቀሣቀሰውን የጣልያን ጦር አድዋ ላይ ድል የነሣበት 119ኛ ዓመት ዛሬ ተከብሯል፡፡

አርበኞች
አርበኞች

please wait

No media source currently available

0:00 0:08:36 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

የኢትዮጵያ ጦር ኢትዮጵያን በቅኝ ለመያዝ የተንቀሣቀሰውን የጣልያን ጦር አድዋ ላይ ድል የነሣበት 119ኛ ዓመት ዛሬ ተከብሯል፡፡

አድዋ አካባቢም ጦርነቱ የዛሬ 119 ዓመት በተካሄደበት ሥፍራም እንዲሁ ዕለቱ መከበሩ ታውቋል፡፡

በውጭ ያሉ ኢትዮጵያዊያንም ዕለቱን ቀደም ሲል አንስቶ ባካሄዷቸው የተለያዩ የመታሰቢያ ዝግጅቶች ያከበሩ ሲሆን በዋሺንግተን ዲሲና በአካባቢዋ ያሉ የኢትዮጵያዊያን ማኅበረሰቦችም ተመሣሣይ ሥነ-ሥርዓቶችን አከናውነዋል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

XS
SM
MD
LG