በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኢትዮጵያ አርበኞች ማህበር አመራር አባላት በአቃቤ ኅግ ተከሰሱ


ተከሳሾቹ፥ “በማታለልና እንዲሁም በሌላ ሰዉ ጥቅምና የስራ አመራር ላይ ከባድ ጉዳት ማድረስ፤” በሚሉ ወንጀሎች ነው አቃቤ ኅግ ክሱን የመሠረተባቸው።

please wait

No media source currently available

0:00 0:08:44 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

የፌዴራል አቃቤ ሕግ በጥንታዊት ኢትዮጵያ ጀግኖች አርበኞች ማህበር ፕሬዚደንት፣ ዋና ጸሐፊና፣ የአስተዳደርና ጠቅላላ አገልግሎት ሃላፊ ላይ ክስ መሰረተ።

ተከሳሾቹ፥ “በማታለልና እንዲሁም በሌላ ሰዉ ጥቅምና የስራ አመራር ላይ ከባድ ጉዳት ማድረስ፤” በሚሉ ወንጀሎች ነው አቃቤ ኅግ ክሱን የመሠረተባቸው።

ለዝርዝሩ ዘገባውን ያድምጡ።
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:44 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ
XS
SM
MD
LG