በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ዋኡ በተባለችው የደቡብ ሱዳን ከተማ አንድ ኤርትራዊ ነጋዴ ተገደለ


 የደቡብ ሱዳን ካርታ
የደቡብ ሱዳን ካርታ

ባለስልጣኖች እንደሚሉት፣ እስካሁን ባለው ጊዜ በተደረገው ምርመራ፣ ነጋዴው የተገደሉት በታጠቁ ዘራፊውች ነው።

ዋኡ በተባለችው የደቡብ ሱዳን ከተማ የሚገኙ፣ በመቶዎች የሚቆጠሩ የኤርትራውያን የንግድ መደብሮች፣ ዛሬ ማለዳ ቤቱ ውስጥ አልጋው ላይ እንዳለ ለተገደለው ኤርትራዊ ኋዘን ተዘግተው ውለዋል።

ባለስልጣኖች እንደሚሉት፣ እስካሁን ባለው ጊዜ በተደረገው ምርመራ፣ ነጋዴው የተገደሉት በታጠቁ ዘራፊውች ነው።

የአሜሪካ ድምጽ ባለደረባችን ዲሞ ሲልቫ አውሬልዮ (Dimo Silva Aurelio) ከዋኡ (Wau) የላከውን ዘገባ፣ አዳነች ፍሰሀየ አቀርበዋለች።

ዋኡ በተባለችው የደቡብ ሱዳን ከተማ አንድ ኤርትራዊ ተገድሏል
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:43 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

XS
SM
MD
LG