በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ዋኡ በተባለችው የደቡብ ሱዳን ከተማ አንድ ኤርትራዊ ተገድሏል


ዋኡ በተባለችው የደቡብ ሱዳን ከተማ አንድ ኤርትራዊ ተገድሏል
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:43 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

ዋኡ በተባለችው የደቡብ ሱዳን ከተማ የሚገኙ፣ በመቶዎች የሚቆጠሩ የኤርትራውያን የንግድ መደብሮች፣ ቤቱ ውስጥ አልጋው ላይ እንዳለ ለተገደለው ኤርትራዊ ኋዘን ተዘግተው ውለዋል። ባለስልጣኖች እንደሚሉት፣ እስካሁን ባለው ጊዜ በተደረገው ምርመራ፣ ነጋዴው የተገደሉት በታጠቁ ዘራፊውች ነው።

XS
SM
MD
LG