ዉድድሩ ከሴቶች መብት አንጻር በሕብረተሰቡ ዉስጥ አሉ ያሏዋቸዉን ጉዳዮች ለማጉላት እንዳስቻላቸዉ ተሳታፊዎቹ ተናግረዋል።
አዲስ አበባ —
የሴቶችን ታሪክ ወር በተለያዩ ስነሥርዓቶች ሲያከብር የቆየዉ በኢትዮጵያ የዩናትድ ስቴትስ ኤምባሲ ”የሷ ታሪክ” የተሰኘዉን የፊልም ዉድድር አሸናፊዎች በማሳወቅ ትላንት አጠናቅሯል።
ዉድድሩ ከሴቶች መብት አንጻር በሕብረተሰቡ ዉስጥ አሉ ያሏዋቸዉን ጉዳዮች ለማጉላት እንዳስቻላቸዉ ተሳታፊዎቹ ተናግረዋል።
Watch the video that won first place! #HerStoryVideoChallenge #WHM2016 pic.twitter.com/gsK9c8GpYi
— U.S. Embassy Addis (@USEmbassyAddis) March 31, 2016
በኤምባሲዉ ዝግጅት ላይ የተገኘዉ ዘጋቢአችን እስክንድር ፍሬዉ ያጠናቀረዉን የድምጽ ፋይሉን በመጫን ያድምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5