በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በምዕራብ ወለጋዋ ጉደቱ አርጆ የተካሄደው የተቃውሞ ሰልፍ “የሰው ሕይወት ጠፋ”


የአዲስ አበባንና የፊንፊኔ ዙሪያ ዞኖችን የከተሞች ማስፊፊያ እቅድ ተንተርሶከተቀሰቀሰውና በኦሮምያ ክልል የተለያዩ ከተሞች የሚገኙ ትምሕርት ቤቶችተማሪዎች ሲያካሂዱ የቆዩት የተቃውሞ እንቅስቃሴ የክልሉ መንግስት እቅዱንመተዉን ካስታወቀም በኋላ በአንዳንድ አካባቢዎች አሁንም መቀጠሉ እየተዘገበ ነው።

ሰሞኑን በምዕራብ ወለጋ ጊዳ ወረዳ፤ ጉደቱ አርጆ ከተማ በተከናወነ የሰርግ ሥነ ሥርዓትላይ በጭፈራው መሃል የተቃውሞ ድምጽ ለማሰማት መካሄዱ የተነገረለትን እንቅስቃሴተከትሎ ተቃውሞውን ለማስቆም የመንግስት ኃይሎች በወሰዱት የኃይል እርምጃየአንድ ወጣት ሕይወት ማለፉንና ሌሎች ሦሥት ወጣቶች በጥይት ተመተውመቁሰላቸውን የዓይን እማኞች ለአሜሪካ ድምጽ ገልጠዋል።

የዘገባውን ዝርዝር ከዚህ ያድምጡ፤

በምዕራብ ወለጋዋ ጉደቱ አርጆ የተካሄደው የተቃውሞ ሰልፍ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:26 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

XS
SM
MD
LG