አዲስ አበባ —
መከላከያ ሚኒስቴር የተጠለፉት ሰዎች ቁጥር 103 መሆናቸውን ሲናገር የጋምቤላ ክልል መንግሥት ግን 125 ናቸው ይላል፡፡ 91 ልጆች ተገኝተው መመለሳቸው ቀደም ሲል ተነግሯል፡፡
ሚኒስትሩ ሲራጅ ፈጌሳ ለፓርላማ አባላት እንዳስታወቁት ሰዎቹ ለፍርድ የሚቀርቡት እዚያው ደቡብ ሱዳን ውስጥ ነው።
ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ።